Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Tibbiyot


ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው።
መፍትሔው አለን!
Contact፡ @tenamereja1
📱 0974512131
Facebook: facebook.com/tenamereja
🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services
0974512131
@tenamereja1

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri




TIKVAH-ETHIOPIA dan repost
#መቄዶንያ

" ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው !! "

መቄዶንያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በሚያስገነባው ሆስፒታል ጭምር ያለው ህንፃ ለማጠናቀቅ የገንዘብ እጥረት ስለገጠመው እግዛ እንዲደረግ ለመላው ኢትዮጵያውያን ጥሪ መቅረቡ ይታወሳል።

ዛሬ “ በሰይፉ ኢቢኤስ የዩቱብ ቻነል ” ድጋፍ ማድረጊያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ነው።

ደጋጎች ሁሉ ድጋፍ እንድታደርጉ ጥሪ እናቀርባለን።

የድጋፍ ማድረጊያ አማራጮች ከላይ ተያይዘዋል።

መቄዶንያ “ ህንፃው ለማጠናቀቅ ገንዘብ ተቸግረናል። ለማጠናቀቅ ወደ 5 ቢሊዮን ብር ያስፈልገናል ” ማለቱ አይዘነጋም።

በቀጥታ ይከታተሉ 👇
https://www.youtube.com/live/q0bMjwt9PvM?feature=shared

@tikvahethiopia


📌 Vacancy Announcement:-


Organization: Badreg PLC

Position: Sales representative

Education: BSc in #Pharmacy

Location: Adama, Jigjiga, Jimma, Bahrdar/Gondar

Required No: 5

Minimum Experience: #0_year - 2 years

Deadline: February 8, 2025


How To Apply
Remark:- Applicants should be residents of the above stated work location permanently.


Interested and qualified applicants who meet the requirements above can submit their CV, application letter and, non-returnable copies of supporting documents in person to the 6th floor of Badreg Building, located in ‘Somale tera’ near Teklehamanot Hospital. Addis Ababa or can apply via email address hrbadreg@gmail.com until February 8, 2024.


For more information call +251 11 126 4072 or +2519 19434015.


Vacancy Announcement | Shamida Bright Vision Children's Welfare Association

Position: General Practitioner (GP)
Education: Genera Practitioner

Location: Addis Ababa

Minimum Experience: 3 years

Deadline: February 12th 2025

How To Apply: Interested candidates should submit their CVs and Application letters to Jobs@shamidaethiopia.com by the application deadline.

Applicants should clearly indicate the positions they are applying for in the subject line of the email.


Job vacancy anouncement
Medium clinic

proffesional needed : clinical nurse
reqired number:1
experiance needed: 0year
place of work : sheger city, gelan
salary : with negotiation

you can forward me ur CV on
telegram :ayusore19


KIND SOLUTION & CONSULTANCY PLC channel dan repost
✳️ Up next #CPD Training (Face-to-face)

➡️ National Training on Detection and Comprehensive Management of Diabetes mellitus
📝 Training beginning date: Tue Feb 11, 2025 (የካቲት 04፤ 2017 ዓ.ም)

🌀 Pre-registration – https://forms.gle/cp9vaGNrCazwUsFw6; ongoing for the module, with 15 CEU

For more info, https://t.me/KindsolutionCPD; https://t.me/kindsolution; kindplc.com
👇👇👇
📞0964088888
📞0974012201
📞0974013301

📍 AA, Megenagna, Metebaber Building Office No (Main Office): 609
'Kindness + Quality'- Our Priority


Vacancy Announcement

Nubira Medium Clinic PLC, located at Bole Arabsa, Addis Ababa, is seeking a qualified and dedicated Medical Laboratory Technologist (MLT) to join our team.

Position: Medical Laboratory Technologist (MLT
Qualifications:

Bachelor’s degree in Medical Laboratory Technology or a related field.
Valid professional license.
Strong knowledge of laboratory procedures and equipment.
Previous experience in a clinical setting is an advantage.
Responsibilities:

Perform laboratory tests with accuracy and efficiency.
Ensure proper documentation and reporting of results.
Maintain quality standards and adhere to safety protocols.
Collaborate with healthcare staff to deliver exceptional patient care.
Salary:

As per the company scale.
Location:

Nubira Medium Clinic PLC, Bole Arabsa, Addis Ababa.
Application Process:

Interested applicants can submit their CV, cover letter, and credentials in person at the clinic or send them via email to nubiraclinicplc@gmail.com.
Application deadline:Urgent.


የምንሰጣቸው አገልግሎቶች

# ጥራታቸው፣  ፈዋሽነታቸው እና ደህንነታቸው  የተረጋገጠ መድኃኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ፣
#በሐኪም የታዘዙ መድኃኒቶችን መቀመም፣
# የተለያዩ ብራንድ ያላቸው የውበት መጠበቂያዎችን (cosmetics) በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ፤
#ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ህክምናና የመድሐኒት አወሳሰድን በተመለከተ የምክር አገልግሎት መስጠት እና
#ሌሎችንም አገልግሎቶች ያገኛሉ።

We are delighted to serve the community!!!

ይምጡና ይጎብኙን!!

#አድራሻ:- ደብረ ማርቆስ ከሸበል ሆቴል ፊት ለፊት 
📞 0960060850
📞 0967049026
#ቴሌግራም:-
https://t.me/senterapharmacy


Medical Equipment at Stock

Call | 0975989927




We're Hiring!

We are pleased to announce that Oasis ENT Speciality Clinic is seeking qualified and dedicated nurses to join our team of ENT Consultants.

Position 1- Nurses

Qualifications:
-Degree from a recognized institution
-Working professional license
-Residing in Addis Ababa
-Strong communication and interpersonal skills
-Ability to work independently and efficiently
Job type- full time

Minimum year of experience: 0 year

Nurses needed: 4

Application Date: 07, Feb, 2025 - 10, Feb, 2025

To apply: Please send your CV to telegram acc @Oasisentcenter or in person.
📍Kebena RA, in front of OLA gas station, EPHA building 2nd floor


Urgent Vacancy |
Organization:
Dr Tigist Medium clinic

Position 1:  Midwife

Educational requirements: Degree

Experience required :1 year & above

Position 2: radiographer technologist /Radiographer

Educational requirements: Degree/Diploma

Experience required :1 year & above
Required no: 2(part -time & full time)
Salary: Negotiable
Location: Summit 72

How to applay: interested candidate invited to Summit their cv to telegram(0947820000)


Urgent Vacancy

Hiring organization: Dream medium  clinic


Work location: A.A 
Sub city Akaki kality
Gelan Condominium

Position: Receptionist and cashier

Educational requirements: certificate, diploma or degree in any field and Basic computer skill is Mandatory

🔍💷 cash machine experince is Mandatory

Required Number: 02

How to Apply: candidatess who meet minimum requirements can Send your CV to our
1. email dreammedicalclinics@gmail.com
2. telegram @Dr. kasahun or
3. In person at our clinic


🎬Self-Paced online CPD trainings available through Serving Spirit LMS Platform📌

👉 Acute Poisoning Management (Onine), that you can access the course at any of your convenient time and place‼️

📕 This week's Face to Face CPD training, PAIN MANAGEMENT (15CEU)

🔔🔔 በLMS Plateform ከሚሰጡ የኦንላይን ሥልጠናዎች ዉጭ የሚሠጡ ሁሉም የፌሥቱፌሥ ሥልጠናዎች ከጥር 1/2017ዓ.ም ጀምሮ በጤና ሚንስቴር ተግባራዊ እንዲደረግ በወጣዉ የIHRIS መመሪያ መሠረት ብቻ ይሆናል ።

Follow us on
https://t.me/servingspirithealthconsultancy1
Visit our website
https://servingspirit1.com

አድራሻ፦ ፊጋ መብራቱ አካባቢ ዮሀና ህንፃ 3ተኛ ፎቅ

ለተጨማሪ መረጃ፦  0911958133
                             0912651602
                               


ያመልክቱ!

ዛሬ ይጠናቀቃል!


በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተቋቋመው የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት (School of Humanity) በመደበኛ መርሐግብር በሰብዓዊነት ትምህርት በዲፕሎማ ፕሮግራም ለአንድ ዓመት ፍላጎት ያላቸውን አመልካቾች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

መስፈርቶች
➭ በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፣
➭ በሰብዓዊነት መስክ ለማገልገል ጥልቅ ፍላጎት ያለው/ያላት፣
➭ ዕድሜያቸው ከ20-40 ዓመት የሆኑ አመልካቾች ይበረታታሉ፣
➭ አመልካቾች ትምህርት ቤቱ የሚሰጠውን የፅሑፍ ፈተና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል።

የማመልከቻ ቦታ፦
ሳሪስ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ግቢ

የማመልከቻ ጊዜው የሚያበቃው፦
ጥር 30/2017 ዓ.ም


ለማመልከት ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➭ የመጀመሪያ ዲግሪ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ ስቱድንት ኮፒ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ 2x3 የሆነ ሁለት ፎቶግራፍ፣

ሳሪስ፥ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሰብዓዊነት ትምህርት ቤት ካምፓስ ሲደርሱ ተጨማሪ ክፍያን የተመለከ መረጃ የሚያገኙ ይሆናል፡፡

ዛሬ ብቻ ነው የቀረው። ያመልክቱ! የሰብዓዊነት ዲፕሎማ ያግኙ!

Via tikvahuniversity


For advertisements, promotions, cross-promotions contact
👇
@medicalinfo_2025


All in one at Newton Medical stock

1. Mobile OR Light with battery
2. Manual OR Table
3. CBC
4. Ultrasound
5. Chemistry
6. Patients Monitor
7. Oxygen Concentrator
8. Hematocrit Centrifuge
9. Digital 12 hole centrifuge
10. Microscope
11. Led Phothotherapy
12. Infant warmer
13. Edan ECG with trolley
14. Hospital bed
15. Examination bed
16. Examination Light
17. Autoclave 25Liter
18. Autoclave 50Liter digital
19. Ent set
20. Nebulizer
21. Spirometer
22. Heater for autoclave
23. Bipolar forceps
24. Monopolar tips
25. Handheld pulse oximetre
26. Dry oven

Adress Semen Mazegaja, Addis Ababa

Call | 0975989927


ይህ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተዋቀረው በዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ሲሆን ዋና ዋና አላማዎችም ቤተሰቡን ማፅናናት፣ ልጆችና ባለቤቱ በዘላቂነት ራሳቸውን የሚችሉበትን መንገድ ለመስራት እና ደካማ እናቱን ለማገዝ ነው።

Join and contribute, share, invite your friends, please🙏
https://t.me/+_k0p5QCs1eZmNDc8


TIKVAH-ETHIOPIA dan repost
“ ለአእምሮ ህሙማን ብቻ በየወሩ እስከ 5 ሚሊዮን ብር መድኃኒት እንገዛለን። የህክምና ባለሙዎች እጥረት አለብን ” - የመቄዶኒያ ህክምና ክፍል

የመቄዶንያ አረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መረጃ ማዕከል ህክምና ክፍል የመድኃኒት መወደድና የስፔሻሊት ሀኪሞች እጥረት እንደፈተነው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጸ።

የማዕከሉ የህክምና ክፍል አስተባባሪ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ በሰጡን ቃል፤ ገንዘብ ያለው በገንዘቡ፣ እውቀት ያለው በእውቀቱ፣ ጳጳሳቱ በጸሎታቸው እርዳታ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

የማዕከሉ ህክምና ክፍል በዝርዝር ምን አለ?

በመቄዶንያ ካሉት 8,000 ሰዎች ወደ 2000 የሚሆኑት የአእምሮ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ህሙማኑ መድኃኒቶች ደግሞ ብዙ ጊዜ አገር ውስጥ አይገኙም።

ቢኖሩም ውስን ፋብሪካዎች ናቸው የሚያመርቷቸው ጥሬ እቃ ከውጪ አገር እያስመጡ። የተወሰኑ መድኃኒቶችም በቀጥታ ከውጪ አገር ነው የሚመጡት። 

ከገበያ የሚጠፉ መድኃኒቶችም አሉ ከምንዛሪ እጥረት ጋር በተያያዘ። መድኃኒቶቹ መጥፋታቸው ህሙማኑ ህመሙ እንዲያርሽባቸው ይዳርጋቸዋል። ወደ ጤንነታቸው ለመመለስም ጊዜ ይወዳል።

አዲስ አበባ፣ ሰንዳፋ፣ ፃድቃኔ፣ ሶማሌ ክልል ጎዴ፣ አማራ ክልል ደሴ፣ ሀረር፣ ድሴዳዋ በብዛት የአእምሮ ህሙማን የሚገኙባቸው ቦታዎች ናቸው። 

በመቄዶንያ ደግሞ የአእምሮ ህሙማንና አረጋዊያን ብቻ ሳይሆኑ ያሉት የደም ግፊት፣ ስኳር፣ አስም፣ ካንሰር፣ የኩላሊት (ዲያሌሲስ የሚያደርጉ) ህሙማንም አሉ። 

የአእምሮ ህሙማን መድኃኒቶች በጣም ውድ ናቸው። የምንገዛው ከኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት ነው። ለአእምሮ ህሙማን ብቻ በየወሩ እስከ 5 ሚሊዮን ብር እንገዛለን። የህክምና ባለሙያዎች እጥረት አለብን”
ብሏል።

“ካለው ቁጥር አንጻር የባለሙያዎች ቁጥር በቂ አይደለም። ሳይካትሪ እንኳ ወደ 18 ነው የሚሆኑት። ግን ስፔሻሊስቶች ያስፈልጉናል። ባለሙያዎች በበጎ ፈቃደኝነት እንዲያገለግሉ እንፈልጋለን” ሲልም ጥሪ አቅርቧል።

“በወር ለአንድ እንኳ ሰዓት የህክምና አገልግሎት ቢሰጡ ለህሙማኑ ቀላል አይደለም” ያሉት የህክምና ክፍሉ፣ “የአእምሮ ስፔሻሊቲ፣ የዓይን፣ የጥርስ፣ የፊዚዮትራፒ፣ የሳይኮሎጁ ባለሙያዎች እጥረት አለብን” ብለዋል።

በሙያቸው ወደ ውጪ አገር ሂደው በትላልቅ የህክምና ተቋማት፣ ፋብሪካዎች የሚሰሩ ወገኖች መድኃኒት ቢልኩላቸው መቄዶንያ በህጋዊ መንገድ ፕሮሰስ አድርጎ መቀበል እንደሚችል፣ ድጋፉ ቢገኝ ህሙማን ሳያቋርጡ ህክምናቸውን መከታተል እንደሚችሉ ተመልክቷል።

#ማስታወሻ : የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ/ም በSiefu Show Tube ላይ ድጋፍ ለማድረግ ይዘጋጁ።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

19 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.