ትምህርት ሚኒስቴር™


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


📚 This unique channel is prepared by the community request.
Any comment & Paid Ads @Tmhrt_Ministers_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️




Pubg Uc እና Account በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት የሞትፈልጉ
Channal- https://t.me/Topup433
100% Trusted


በፀጥታ ችግር ምክንያት በኢትዮጵያ ከ7.2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው አልተመለሱም፡፡ - የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

በባሕር ዳር በመካሔድ ላይ በሚገኘው የአማራ ክልል የትምህርት ንቅናቄ መድረክ ላይ የተገኙ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ በፀጥታ ችግር ምክንያት በኢትዮጵያ ከ7.2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዳልተመለሱ ተናግረዋል።

በአማራ ክልልሉ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 7 ሚሊዮን ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ቢታቀድም፤ በፀጥታ ችግር ምክንያት የተመዘገቡት ተማሪዎች 2.8 ሚሊየን ብቻ መሆናቸው ተገልጿል፡፡

ችግሩን ለመቅረፍ በትምህርት ዘመኑ በሁለት ዙር በተደረጉ ኢ-መደበኛ ምዝገባ 76 ሺህ ተማሪዎች ብቻ መመዝገባቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገልፀዋል።

መድረኩ በክልሉ የትምህርት ዘርፍ በደረሰው ጉዳት ላይ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


#NGAT

ሦስተኛው ዙር ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ዛሬ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም ተሰጥቷል።

ፈተናው በመላ ሀገሪቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት ሲሰጥ ውሏል።

ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲ

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


#NGAT

ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በመሰጠት ላይ ይገኛል።

አመልካቾች በመላ ሀገሪቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት ፈተናውን እየወሰዱ ነው።

ምስል፦ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


#NGAT

የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ብሔራዊ የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነገ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም ከጠዋት 3፡00 ሰዓት ጀምሮ ይሰጣል፡፡

ፈተናው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት የሚሰጥ ይሆናል፡፡

ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል በምትሔዱበት ወቅት የመፈተኛ User Name እና Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

በምዝገባ ወቅት ፕሪንት ያሉትን ፎቶዎን በግልፅ የሚያሳይ Test Admission Ticket (TAT) መያዝም አይዘንጉ፡፡

ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 30 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት የሚጠበቅበት ሲሆን፤ ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈፅሞ የተከለከለ ነው፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


በሀገሪቱ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በዲጂታል የመመዝገብ (School Mapping) ሥራ ጀምረናል። - ትምህርት ሚኒስቴር

ከሕዝብ ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በሙሉ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ማፕ የማድረግ ሥራ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።

በዚህም ትምህርት ቤቶቹ በሚገኙባቸው አካባቢዎች ያሉ ተማሪዎች ብዛትን በማየት የት ነው ትምህርት ቤት መገንባት የሚያስፈልገው የሚለውን በደረጃ ለይተናል ብለዋል።

በጉዳዩ ላይ ከክልል ትምህርት ቢሮዎች ኃላፊዎች ጋር መወያየታቸውንም ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።

በ School Mapping ፕሮጀክቱ አማካኝነት የተጎዱ እንዲሁም ትምህርት ቤት በጣም የሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች ተለይተው፥ ዝርዝር እየወጣ መሆኑን ተናግረዋል።

ፕሮጀክቱ ሙሉ ለሙሉ ሲተገበር የትምህርት ቤት አቅርቦት ለሁሉም በእኩል ለማዳረስ ያስችላል ብለዋል።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


ተራዝሟል!

በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የጤና ባለሙያዎች የፈተና ምዝገባው እስከ መጋቢት 10/2017 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

የአመልካቾች ምዝገባ ከየካቲት 24/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 07/2017 ዓ.ም ድረስ ሲከናወን መቆየቱ ይታወቃል።

ይሁን እንጂ አንዳንድ ተመራቂዎች የቴምፖራሪ ዲግሪ ያልደረሰላቸው መሆኑንና (ቴምፖራሪ ዲግሪ መያዝ ግዴታ በመሆኑ) ምዝገባው እንዲራዘምላቸው መጠየቃቸውን ተከትሎ፤ ምዝገባው ለተጨማሪ ሦስት ቀናት ማለትም እስከ መጋቢት 10/2017 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


Driving ___ is dangerous.
So‘rovnoma
  •   fast
  •   fastly
343 ta ovoz


Entrance 2014, All Natural Subjects .pdf
24.9Mb
Entrance 2014, All Social Subjects.pdf
17.6Mb
📚Entrance Exam 2014

🔘 All Subjects Natural & Social

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


ወሎ ዩኒቨርሲቲ 20 የስፔሻሊቲ ህክምና ባለሙያዎችን አስመርቋል።

ተመራቂ ሬዚደንት ሀኪሞቹ የስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን ላለፉት አራት ዓመታት በወሎ ዩኒቨርሲቲ ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።

ተመራቂዎቹ 11 የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና እና 9 የማህጸንና ጽንስ ህክምና ስፔሻሊቲ ሀኪሞች መሆናቸው ተገልጿል።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው።

የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ ነው ።

ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል።

ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል።

ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል።

ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።

የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


13 ቀን ነው ይላል countdownኑ

የ DOGS PROJECT ነው በሚል VIRAL እየወጣ ነው የመሆን እድሉም ሰፊ ነው BECAUSE DOGS በ ቻናላቸው የ በር (🚪) STICKER POST አርገዋል WALLET CONNECT ማረግ ብቻ ስለሆነ እንሞክረው JUST ገብታችሁ TON WALLET CONNECT አርጉ

ለመጀመር: https://t.me/treasury_official


I am used _____ her in a bad mood.
So‘rovnoma
  •   to seeing
  •   to see
  •   seeing
346 ta ovoz


Let's tuck in ማለት
So‘rovnoma
  •   እንብላ
  •   እንሂድ
  •   እናውራ
  •   እናጥና
252 ta ovoz


#Update

የተራዘመው ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የኦንላይን ምዝገባ ለአመልካቾች ክፍት ሆኗል።

ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም ይመዝገቡ 👇
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

ምዘገባ የሚያበቃው 👇
ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ምሽት 12:00 ሰዓት

ፈተናው የሚሰጠው 👇
መጋቢት 12/2017 ጠዋት 3:00 ጀምሮ

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


የሆነ ነገር ስንገዛ ከፋዩ እኔ ነኝ ለማለት ምን እንላለን?
So‘rovnoma
  •   It's on me
  •   I won't pay for it
  •   I owe you
176 ta ovoz


የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ።

የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ የካቲት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።

ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል።

በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ
https://ngat.ethernet.edu.et/registration በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።

#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


A: Whose is this? B: ________.
So‘rovnoma
  •   He's
  •   It is
  •   It's
  •   His
160 ta ovoz

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.