ትምህርት ሚኒስቴር™


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


📚 This unique channel is prepared by the community request.
Any comment & Paid Ads @Tmhrt_Ministers_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በ35 ፕሮግራሞች 1481 ተማሪዎችን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና አስፈተኖ

👉 በ 13 ፕሮግራሞች 100%
👉 በ 8 ፕሮግራሞች ከ90%-99%
👉 በ 6 ፕሮገራሞች ከ 75%-89%

እንዲሁም እንደ ዩኒቨርሲቲ ካስፈተናቸው አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ 👉87% የሚሆኑትን ማሳለፍ ችሏል፡፡

ዩንቨርስቲው ለዚህ ዉጤት መሳካት ባለድርሻ አካላትን አመስግኖ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


'https://t.me/addlist/8fKNPukq-f0zYzFk' rel='nofollow'>◇አክሽን ◇የጦርነት ◇የጫካ ◇የወንጀል  እንዲሁም የፍቅር ፊልም ሚመችክ ከሆነ አሁኑኑ JOIN  በለው  ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ  ፊልሞችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇


በራያ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 96.25 በመቶዎቹ ፈተናውን ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

የግል ኮሌጅ ተፈታኞችን ጨምሮ ከ400 በላይ ተማሪዎች ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የአጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና በራያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት መውሰዳቸውን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ መደበኛ ተማሪዎቹ መካከል 98 በመቶ ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት (ከ50 በላይ) ማምጣታቸውን ገልጿል፡፡

የኤክስቴንሽን፣ የክረምት እና በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን ከወሰዱ ተፈታኞቹ መካከል ደግሞ 77 በመቶዎቹ የማለፊያ ውጤት ማግኘታቸውን ዩኒቨርሲቲው ጠቁሟል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers




ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ የመውጫ ፈተና ውጤት ወደየትምህርት ክፍላችሁ የተላከ ስለሆነ በየትምህርት ክፍላችሁ በኩል በመሄድ ማየት ትችላላችሁ ሲል ገልጿል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


#AmboUniversity

አምቦ ዩኒቨርስቲ ከዚህ ሰዓት ጀምሮ ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም የመውጫ ፈተና ውጤት መመልከት እንደሚቻል አሳውቋል።

👇👇👇
https://eap.ethernet.edu.et.

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 540 ያህሉ ተማሪዎች ዳግም ለፈተና ላይቀመጡ ይችላሉ ተባለ።

አገር አቀፉን የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት መለቀቁን ትምህርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኅብረት አስታውቀዋል።ከዚሁ ጋር ተያይዞ ከዲሲፒሊን ጋር በተገናኘ 540 ተማሪዎች ተለይተዋል ብለዋል። በዚህም የዚህኛውን ውጤት እስከ መሰረዝ፣ የሚቀጥለውንም ድጋሚ ያለመፈተን እና ጥፋታቸው ከባድ የሆኑትን ተማሪዎች ደግሞ ዳግም የሚይፈተኑበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


Inafirca International College dan repost
🚀  አስደሳች  ዜና ለሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ
ከኢን አፋሪካ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ

መገኛውን በፒያሳ ያደረገው ኢንአፍሪካ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ከ እህት ኩባንያው ኢንአፍሪካ ቱጌዘር ጋር በመተባበር የተማሪዎች ምዝገባ እና የገለፃ ፕሮግራም አዘጋጅቷል።🎉

📍ካሌብ ሆቴል
📅የካቲት 9 ከ  ⏰2:00እስከ 10:00

የሪሚዲያል ኮርሳችንን በመመዝገብ ውጭሀገር ሄደው ለመማር ሙሉ እገዛ ከኢንአፋሪካ ቱጌዘር ያግኙ ።
እንዲሁም የኢንግሊዘኛ ቋንቋ ስልጠና🇺🇸 ከአሜሪካ በመጡ መምህራን ያግኙ

📌በሌሎች ኮሌጆች ጋር የሪሚዲያል ኮርስ እየወሰዳችሁ ላላችሁ ተማሪዎች ትልቅ ቅናሽ ያዘጋጀን ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ወደውጭ ሀገራት ወደሚገኙ ዮኒቨርሲቲዎች እንዴት አፕላይ ማድረግ እንደሚችሉ ስልጠና በነፃ ያገኛሉ።

🎁የተለያዮ አለም አቀፋ አጋሮች እና በሞያውየካበቱ መምህራኖች

ከ ሪሚዲያል በተጨማሪ

✅በ TVET
✅ዲግሪ እና ማስተርስ ፕሮግራም
✅ሲፒዲ ስልጠና

💰ጓደኞቾን በመጋበዝ የ 800 ብር ተሸላሚ ይሁኑ

✍አሁኑኑ ይመዝገቡ

https://forms.gle/R7oZQ9vxNMvaiogp9


#Advertisment
አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ከ ቀን 07/06/2017 የወጡ ክፍት የስራ ማስታወቂያዎች
💙 NGO ላይ ምዝገባ ጀምረናል
_የት/ት ድርጅት:  10/dip/digre
->የስራ ልምድ ፡0 አመት ጀምሮ
->ፆታ ወ/ሴ
->12,000-25,000
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
💙accountant/marketing
->የት ደረጃ dip/degree
->የስራ ልምድ 0-3 አመት
->ፆታ ሴ/ወ
->ደሞዝ ፡ 8,000-15,000+
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
💙ኦፕሬተር ለራይድ/ድርጅት/ትሬዲግ/ኮሌጅ/የሀገር ና የውጪ ኤጀንት/ /ሳፋሪኮም/በግማሽ/በሙሉ ቀን
->የት /ደረጃ  10/degree
->ደሞዝ: 10,000-15000+
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
💙መረጃና መዝገበ አያያዝ/
->የት ደረጃ ፡ 10-degre/Dip
->የስራ ልምድ ፡ 0_3አመት
->ደሞዝ ፡  9000-10.0ዐዐ
ሌሎች የተለያዪ ስራወች አሉን ይደውሉ።
📌አድራሻ:-ከ22 ሲደርሱ ይደውሉ።
✔️ለበለጠ መረጃ
📞0903159099 📞0934940102


2017 midyear exit exam result Feb 13, 2025.pdf
1.3Mb
ዩንቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ማድረግ ጀምረዋል📣

Arba Minch University Office of the registrar and Alumni Directorate 2017 EC Exit Exam Result Reporting Format (Excluding Summer Teachers Result)


ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


#Update #EXITEXAM

ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ📣


የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።


ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች ቅዳሜ የካቲት 8/2017 ዓ.ም ያስመርቃል።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


የመውጫ ፈተና ውጤት መመልከቻ ሊንኩ እየሰራ እንዳልሆነ አስተውለናል።

ችግሩ ከሲይስተም ተጋር ተያይዞ የሚፈጠር መጨናነቅ ስለሆነ በትዕግስት እየቆያቹህ ሞክሩት።


ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


#Exit_Exam_Result

ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።

https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers

9k 0 286 1 78

የመውጫ ፈተና ዛሬ ከሰዓት ይፋ እንደሚደረግ ከትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ማግኘቱን የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት አሳውቋል።

መረጃው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ነው።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers




✔️Body building ( orginal )🔺

✔️በአጭር ጊዜው ውስጥ ለውጥ እሚያመጣ በመሆኑ  በአጭር ጊዜ ብዙ ተጠቃሚ ያገኘ product nw
✔️በተፈጥሮ ግብአቶች የተዘጋጀ ስለሆነ ምንም አይነት ኬሚካል የለዉም !
✔️ዉጤቱን በአንድ ወር ዉስጥ ያዩታል
✔️እድሜ ከ5 አመት ጀምሮ

🚚 Free delivery

😔 ያሉት ትንሽ ስለሆኑ ይፍጠኑ ይደውሉ

🔻0912969497
@legend_L


"ከአማራ ክልል ተማሪዎች 60 በመቶ የሚጠጉት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው።" - የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር


በአማራ ክልል ከሚገኙ ተማሪዎች ውስጥ 59.8 በመቶ የሚሆኑት፤ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን “ከትምህርት ገበታ ውጭ” መሆናቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ገልፀዋል።

በክልሉ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች መካከል 32 በመቶ የሚሆኑት ከመማር ማስተማር ተልዕኮዋቸው መስተጓጎላቸውንም በክልሉ ም/ቤት መደበኛ ጉባኤ ላይ የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናግረዋል።

በክልሉ በአሁኑ ወቅት “በተጨባጭ በመማር ማስተማር ሂደት እየተሳተፉ” የሚገኙ ተማሪዎች ብዛት 2.78 ሚሊዮን እንደሆኑ ጠቅሰዋል።

በአማራ ክልል በዘንድሮው በጀት ዓመት ለመመዝገብ ታቅዶ የነበረው አጠቃላይ የተማሪዎች ብዛት 7.1 ሚሊዮን እንደሆነ የክልሉ ትምህርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል።

በአማራ ክልል በ2017 በጀት ዓመት መደበኛ የመማር ማስተማር ተግባራቸውን ያከናወኑ ትምህርት ቤቶች ብዛት 7,444 መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው ጠቅሰዋል።

በአማራ ክልል ያሉት ትምህርት ቤቶች ብዛት 10,983 ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 32 በመቶ በሚሆኑት ትምህርት ቤቶች ከመማር ማስተማር ተልዕኳቸው ተስተጓጉለው መቆየታቸው ተገልጿል። #ኢትዮጵያ_ኢንሳይደር

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና በህክምና፣ በፋርማሲ እና በህክምና ላብራቶሪ ሳይንስ በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሦስተኛ ዲግሪ፣ በስፔሻሊት እና በሰብ-ስፔሻሊቲ ያስተምራቸውን ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ቅዳሜ የካቲት 8/2017 ዓ.ም ያስመርቃል።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.