እስራኤል ከጦርነቱ መጠናቀቅ በኋላ ጋዛን ለአሜሪካ ታስረክባለች - ትራምፕ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት በጋዛ ጉዳይ የሰነዘሩት አወዛጋቢ እቅድ ከፍተኛ ውግዘት ቢያስከትልባቸውም በዛሬው እለትም ደግመውታል።
ፍልስጤማውያንን ከጋዛ አስወጥቶ ጋዛን የመቆጣጠር እቅዳቸውን በተመለከተ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ትሩዝ ሶሻል ማብራሪያ ሰጥተዋል።
"ፍልስጤማውያን በቀጠናው ራቅ ወዳለ፣ ደህንነቱ ወደተጠበቀና ውብ ማህበረሰብ ወደሚገኝበት ስፍራ ይዘዋወራሉ፤ አዲስና ዘመናዊ ቤቶች ይኖራቸዋል" ያሉት ፕሬዝዳንቱ፥ ወደየትኛው አካባቢ እንደሚዛወሩ ግን አልጠቀሱም።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት በጋዛ ጉዳይ የሰነዘሩት አወዛጋቢ እቅድ ከፍተኛ ውግዘት ቢያስከትልባቸውም በዛሬው እለትም ደግመውታል።
ፍልስጤማውያንን ከጋዛ አስወጥቶ ጋዛን የመቆጣጠር እቅዳቸውን በተመለከተ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ትሩዝ ሶሻል ማብራሪያ ሰጥተዋል።
"ፍልስጤማውያን በቀጠናው ራቅ ወዳለ፣ ደህንነቱ ወደተጠበቀና ውብ ማህበረሰብ ወደሚገኝበት ስፍራ ይዘዋወራሉ፤ አዲስና ዘመናዊ ቤቶች ይኖራቸዋል" ያሉት ፕሬዝዳንቱ፥ ወደየትኛው አካባቢ እንደሚዛወሩ ግን አልጠቀሱም።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter