አንድ የክርስቲያን እምነት ተከተይ የቁርዓን ውድድር አሸንፎ የዑምራ ጉዞ ተሸለመ
በግብፅ የሚኖር ሚና የተባለ የክርስቲያን እምነት ተከተይ በቁርዓን አፈጻጸም ውድድር ላይ ተሳታፊ በመሆን አሸናፊ መሆኑ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ትኩረትስቧል።
ሚና በውድድሩ የተሳተፈው ሙና የተባለችው ሙስሊም ጎረቤቱ ለውድድሩ ስታደርግ የነበረውን ጥረት ከተመለከተ በኋላ እሷን የመርዳት እና የማበረታታት አላማ ሰንቆ እንደነበር ተገልጿል።
የውድድሩ አሸናፊ በመሆን የተበረከተለትን የዑምራ (የመካ) ነፃ የጉዞ ሽልማት፣ እሱ በሃይማኖታዊ ምክንያት ሊጠቀምበት ስለማይችል ሙሉ በሙሉ ለጎረቤቱ ለሙና አበረክቶላታል።
ይህ አርአያነት ያለው የእርስ በርስ መከባበር እና የጎረቤትነት ፍቅር ድርጊት በግብፅ እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ አድናቆትን እያገኘ ይገኛል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በግብፅ የሚኖር ሚና የተባለ የክርስቲያን እምነት ተከተይ በቁርዓን አፈጻጸም ውድድር ላይ ተሳታፊ በመሆን አሸናፊ መሆኑ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ትኩረትስቧል።
ሚና በውድድሩ የተሳተፈው ሙና የተባለችው ሙስሊም ጎረቤቱ ለውድድሩ ስታደርግ የነበረውን ጥረት ከተመለከተ በኋላ እሷን የመርዳት እና የማበረታታት አላማ ሰንቆ እንደነበር ተገልጿል።
የውድድሩ አሸናፊ በመሆን የተበረከተለትን የዑምራ (የመካ) ነፃ የጉዞ ሽልማት፣ እሱ በሃይማኖታዊ ምክንያት ሊጠቀምበት ስለማይችል ሙሉ በሙሉ ለጎረቤቱ ለሙና አበረክቶላታል።
ይህ አርአያነት ያለው የእርስ በርስ መከባበር እና የጎረቤትነት ፍቅር ድርጊት በግብፅ እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ አድናቆትን እያገኘ ይገኛል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter