"ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር የሚያረግ የዲጂታል አሰራር ወደ ሥራ አስገባለሁ" ገቢዎች ቢሮ
የግብር ግዴታቸውን ሳይወጡ የሚሰወሩ ግብርከፋዮችን ለመቆጣጠር፣ ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር እሚያረጉ ሁለት ሲስተሞችን ሰርቶ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው የሶፍትዌር ልማት ቡድን አስተባባሪ አቶ ደረጀ በርታ ለቲክቫህ እንደገለፁት '' ግብር ከፍዩ ትክክለኛ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኝ በማሰብ፣ቢሮው ገቢ አሰባሰቡን በማዘመን ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ለማስቻል ሁለቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በራስ አቅም ሰርተናቸዋል '' ሲሉ ገልፀዋል።
.
.
.
Read More
Source: tikvahethmagazine
@Ethiopianbusinessdaily
የግብር ግዴታቸውን ሳይወጡ የሚሰወሩ ግብርከፋዮችን ለመቆጣጠር፣ ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር እሚያረጉ ሁለት ሲስተሞችን ሰርቶ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው የሶፍትዌር ልማት ቡድን አስተባባሪ አቶ ደረጀ በርታ ለቲክቫህ እንደገለፁት '' ግብር ከፍዩ ትክክለኛ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኝ በማሰብ፣ቢሮው ገቢ አሰባሰቡን በማዘመን ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ለማስቻል ሁለቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በራስ አቅም ሰርተናቸዋል '' ሲሉ ገልፀዋል።
.
.
.
Read More
Source: tikvahethmagazine
@Ethiopianbusinessdaily