የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC)


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


Hawassa University's club RVC✌️
📚📝📖 የተሻለ ትውልድ ለተሻለች ኢትዮጵያ!!
✅ If you have any comment or idea to share via Inbox
@AyinadisTarekegn
@ruth827
@BetelhemMebratu

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter


በዚህ ሳምንት በምክንያታዊነት ባለራዕዮች ስብስብ:- በዚህ ወቅት ሃገራችን ላይ ችግር የሆነው የስራ እጥረት ነው ወይስ የብቁ ባለሙያ?

1. ለስራ "ብቁ ነኝ " ስንል ምን ማለታችን ነው? እርስዎስ ተማሪም ሆኑ ሰራተኛ በተሰማራሁበት መስክ "ብቁ ነኝ" ወይም "እሆናለሁ" ብለው ያስባሉ?


2. ተምሮ ተመርቆ ስራ ከሚፈልገው ወጣት ምን ያክሉ ለቅጥር ተፈላጊ የሆነ ዕውቀት እና ክሎት አለው?


3. በሀገራችን ለሚታየው የስራ ፈላጊ እና ክፍት የስራ ባታ አለመመጣጠን ምክንያት ምን ሊሆን ይችላል? (ምን ምን ነገሮች አስተዋጽኦ አርገዋል?)


4. ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ ሰው በስራው ምን ያህል ደስተኛ ነው? ከተማረው ትምህርት፣ ካጠፋው ጊዜ እና ገንዘብ አንፃር ተገቢ ነው ብላቹ ታስባላቹ?

5. በእውኑ ባሁን ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ የጠፋው ስራ ነው ወይስ ብቁ ሰራተኛ?አሁን ላይ ለሚታየው ከፍተኛ የስራ አጥ ቁጥርስ መፍትሄው ምን ይመስሎታል ?

✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን

19 -7-2017 ዓ.ም ምሽት 1:00

📍🗺️ አድራሻችን RVC ቤተመጻሕፍት ።

  የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።


#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub


የተወዳጁ የኪነ ጥበብ ምሽት አዘጋጆች ለ10 የRVC ቤተሰቦች ነፃ ትኬት አዘጋጅተዋል ።
መሳተፍ የምትፈልጉ ቤተሰቦች የቀረው  ቦታ ውስን ስለሆነ በውስጥ መስመር አናግሩኝ።

አድራሻ
@ruth827 or 0967881809 ስማችሁን በፅሁፍ መልዕክት አስቀምጡልኝ።


Forward from: Sheba Events
የማይቀርበት ቀጠሮ ለጥበብ አፍቃሪያን በሙሉ
ቅዳሜ ሚያዚያ 18 ከቀኑ 10 ስዓት ጀምሮ
"አብርሆት" ወርሃዊ አኮስቲክ የኪነ-ጥበብ ምሽት
በኬራውድ ኢንተርናሽናል ሆቴል ይቀርባል

ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀድመው ይገኙ::

የተለየ ታለንት (ተሰጥዖ) ካለዎት እና እዚህ ፕሮግራም ላይ ማቅረብ ከፈለጉ:
   
0920515407
   
0944332527   ይደውሉ::

Join us Via the links below👇👇👇

Telegram: @shebaevebts
Youtube: https://youtu.be/I-q9fzpUKsM
Tiktok: https://vm.tiktok.com/ZMkFfWhEf/


Forward from: Department of Journalism and Communication, Hawassa University
Video is unavailable for watching
Show in Telegram
⬆️⬆️⬆️👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻
ቀጠሮአችን እንደተጠበቀ ነው ሚያዝያ 25/2017

የጥበብ ስራዎ በታላቅ መድረክ ያሳዩ

ውድድሩን ተቀላቀሉን 60 ሺ ብር ይሸለሙ

አሁኑኑ ከቻች👇 ያለውን ፎርም በመሙላት የሽልማቱ አካል ሁኑ።

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://forms.gle/6vxQNuVmhtZEkKhDA

መልካም ዕድል

እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!

https://t.me/HU_JCSA_Group

JC SA!


Forward from: ከፍታ ለወጣቶች
🎓 Talent Cloud Scholarship – Now Open!

Safaricom Ethiopia, Amref Health Africa, and the Vodafone Foundation are joining forces to offer a free, one-year online program to help young Ethiopians (ages 18–35) gain practical skills in tech fields like software development, data science, and AI.

✅ Learn at your own pace
✅ Monthly data support included
✅ Mentorship and job placement opportunities

📅 Application deadline 24 April 2025
📌 Click the link below, register and take the short assessment.

https://register.kefeta.et/

Spaces are limited—apply early!

#TalentCloudScholarship #DigitalSkills #SafaricomEthiopia #AmrefHealthAfrica #VodafoneFoundation


Forward from: Hawassa University
ማስታወቂያ
*//*
ሚያዚያ 14 ቀን 2017 ዓም

ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልፅዋል።

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!


ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

መልካም የስቅለት በዓል!


ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ!!

#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ (2017)
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@RvcClub
@RvcClub


Forward from: Department of Journalism and Communication, Hawassa University
📸ባነሱት ፎቶ ይሸለሙ🌟

የጀሲሳን 10ኛ አመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ እና አለም አቀፉን የፕረስ ቀን ለመዘከር ጀሲሳ ከግሎባል ፒስ ባንክ ጋር በጋራ ባዘጋጀው የፎቶ ውድድር ላይ "ሰላም እና ብዝሃነትን" የሚገልጽ ፎቶ በማሳት ተወዳዳሪ ይሁኑ።

የፎቱ ውድድሩ መስፈርቶች፦

#1).ተወዳዳሪዋ/ው የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪ መሆን አለባት/ አለበት።

#2).ለውድድር የቀረበው ፎቶ የግለሰቡ/ዋ እውነተኛ ስራ መሆን አለበት።

#3).የሌላ ግለሰብ ስራ ማቅረብ ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።

#4) ለውድድር የሚቀርበው ፎቶ ፎቶውን የሚገልጽ አጭር ፁሁፍ ያካተተ መሆን አለበት።

#5) ሁሉንም መስፈርቶች ካሟላችሁ በኋላ ስራችሁን ከታች ባሉት የቴሌግራም users name መላክ አለባችሁ።👇👇

@PHILIPOS_T
@muney07

#ሽልማቱ🔥፦

🏆 የውድድሩ አሸናፊ በመሆን ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ግለሰቦች በጥቅሉ የ12,000 💵 ብር 🎉! ተሸላሚ ይሆናሉ።

የፎቶ መቀበያ ቀን:


📌የመጨረሻው ቀን ሚያዝያ 21 ሲሆን ከቀኑ በፊት ስራችሁን መላክ ትችላላችሁ። ነገር ግን ከሚያዝያ 21 በኋላ ምንም አይነት ስራ አንቀበልም።

እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!

https://t.me/HU_JCSA_Group

HU_JC SA!


Forward from: Department of Journalism and Communication, Hawassa University
📝በጻፉት "ፊቸር ስቶሪ" ይሸለሙ!

የጀሲሳን 10ኛ አመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ እና አለም አቀፉን የፕረስ ቀን ለመዘከር ጀሲሳ ከግሎባል ፒስ ባንክ ጋር በጋራ ባዘጋጀው የፊቸር ስቶሪ(Feature Story) ውድድር ላይ "ሰላም እና ብዝሃነትን" የሚገልጽ "ፊቸር ስቶሪ" በመጻፍ ተወዳዳሪ ይሁኑ።

"የፊቸር ስቶሪው
" መስፈርቶች፦

#1).ተወዳዳሪዋ/ው የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪ መሆን አለባት/ አለበት።

#2).ለውድድር የቀረበው ታሪክ እውነተኛ መሆን አለበት።

#3).የሌላ ግለሰብ ስራ ማቅረብ እንዲሁም ከሌላ ቦታ ምንጩ ያልተጠቀሰ ጹሁፍ መውሰድ  ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።

#4).ፁሁፉ ከ1,000-2,000 ቃላት መሆን አለበት።

#5).ፁሁፉ ፍሰቱን በጠበቀ መልኩ ግልጽ እና አሳታፊ በሆነ ቋንቋ ሊፃፍ ይገባል።

#6).የተመረጠው የፁሑፍ ሃሳብ የሚያንጸባርቀው ግለሰቡ በታሪኩ ላይ ያጋጠመውን የግል ተሞክሮ እንዲሁም ምልከታ ቢሆን ይበረታታል።

#7) ሁሉንም መስፈርቶች ካሟላችሁ በኋላ ስራችሁን ከታች ባሉት የቴሌግራም users name መላክ አለባችሁ።👇👇

@PHILIPOS_T
@muney07

#ሽልማቱ🔥፦

🏆 የውድድሩ አሸናፊ በመሆን ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ግለሰቦች በጥቅሉ  የ18,000 💵 ብር 🎉! ተሸላሚ ይሆናሉ።

"የፊቸር ስቶሪው" መቀበያ ቀን:

📌የመጨረሻው ቀን ሚያዝያ 21 ሲሆን  ከቀኑ በፊት ስራችሁን መላክ ትችላላችሁ። ነገር ግን ከሚያዝያ 21 በኋላ ምንም አይነት ስራ አንቀበልም።

እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!

https://t.me/HU_JCSA_Group

HU_JC SA!


Forward from: Department of Journalism and Communication, Hawassa University
🎥 በሰሩት ዘጋቢ ፊልም ይሸለሙ!

የጀሲሳን 10ኛ አመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ እና አለም አቀፉን የፕረስ ቀን ለመዘከር  ጀሲሳ ከግሎባል ፒስ ባንክ ጋር በጋራ ባዘጋጀው የዘጋቢ ፊልም ውድድር ላይ "ሰላም እና ብዝሃነትን" የሚገልጽ ዘጋቢ ፊልም በመስራት ተወዳዳሪ ይሁኑ።

የዘጋቢ ፊልሙ መስፈርቶች፦


#1).ተወዳዳሪዋ/ው የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪ መሆን አለባት/ አለበት።

#2).ለውድድር የቀረበው ዘጋቢ ፊልም የግለሰቡ/ዋ እውነተኛ ስራ መሆን አለበት።

#3).የሌላ ግለሰብ ስራ ማቅረብ እንዲሁም ከሌላ ቦታ ምስል መውሰድ ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።

#3).ዘጋቢ ፊልሙ ከ7-10 ደቂቃ የቆይታ ጊዜ ሊኖረው ይገባል ።

#4).ዘጋቢ ፊልሙ ግልጽ እና አሳታፊ የሆነ የትረካ ስልትን በመከተል ፍሰቱን የጠበቀ መሆን አለበት።

#5).የዘጋቢ ፊልሙን ፍሬ ሃሳብ (ጭብጥ) የሚገልጽ አጭር ጹሁፍ መካተት አለበት።

#6).የምስል ጥራቱ ከ1080 pI በላይ መሆን አለበት።

#7). የዘጋቢ ፊልሙ Aspect ratio - 16 : 9 (landscape) መሆን አለበት

#8) ሁሉንም መስፈርቶች ካሟላችሁ በኋላ ስራችሁን ከታች ባሉት የቴሌግራም users name መላክ አለባችሁ።👇👇

@PHILIPOS_T
@muney07

#ሽልማቱ🔥፦

🏆 የውድድሩ አሸናፊ በመሆን ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ግለሰቦች በጥቅሉ የ30,000 💵 ብር 🎉! ተሸላሚ ይሆናሉ።

የዘጋቢ ፊልሙ መቀበያ ቀን:


📌የመጨረሻው ቀን ሚያዝያ 21 ሲሆን  ከቀኑ በፊት ስራችሁን መላክ ትችላላችሁ። ነገር ግን ከሚያዝያ 21 በኋላ ምንም አይነት ስራ አንቀበልም።


እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!

https://t.me/HU_JCSA_Group

HU_JC SA!


✨ቅዳሜ 4/7/2017 ዓ.ም

በትላንትናው እለት በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በርካታ የሀዋሳ ዩንቨርስቲ ክበባትን ያሳተፈ ደማቅ አውደርኢ ተካሂዷል ።

እኛም ታዲያ ከበጎ አድራጎት ጉዞ መልስ ቤታችንን ለማስተዋወቅ በፕሮግራሙ ላይ ተሳትፈናል ።

የዩንቨርስቲው አመራር አካላት በተገኙበት ስለስብስባችን ጠቅላላ ገፅታ ገለፃ ተደርጓል ።

✨ ብዙ አዳዲስ ቤተሰቦችን አግኝተናል ። ከሎሎች ክበባትም ጋር አስተማሪ የልምድ ልውውጥ አርገናል።

🎹 በሙዚቃ እና በጨዋታ የታጀበ ደማቅ ቅዳሜ ከሰዓትን በጋራ አሳለፍን ።

🙏 እንደሁል ጊዜው ጎንበስ ቀና ብላችሁ ቤታችሁን ላደመቃችሁ እንዲሁም ላስተዋወቃችሁ በሙሉ ምስጋናችን ከልብ ነው ።

እንወዳችኋለን ❤️

☑️አድራሻችን Main Campus, Radio ጣቢያው ፊት ለፊት በሚገኘው
አዳራሽ።

🔘የቴሌግራም አድራሻዎቻችንን ላልተቀላቀላችሁ በታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
👇👇👇👇

ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ!!

#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@RvcClub
@RvcClub











16 last posts shown.