ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን - Ethiopia Light Of The World


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


➾ይህ ገፅ የተከፈተው በአልፋና ዖሜጋ( @christian930 ) አማካኝነት ነዉ።
አላማ፦
►የዚህ ገፅ ዋና አላማ "ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን“ መልእክቶች፣ ደብዳቤዎች፣ መግለጫዎች፣ ትምህርቶችንና ሌሎችንም በቀላሉ በተዘጋጁበት ቋንቋ፣ ጥራትና መጠን ሁሉ በ፩ ቦታ እንዲገኙ ለማድረግ ነዉ።
t.me/EthioBirhan
t.me/EthioLightContents
➝SHARE
"ይህ የፊተኛው ትንሣኤ ነው!"

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter








"እኔ ቃል ተመልቻለሁና በውስጤም ያለ መንፈስ አስገድዶኛልና በተሃ ጠጅ እንደተሞላና ሊቀደድ እንደቀረበ አቁማዳ ሊፈነዳ እንደማይችል እንደ ወይን ጠጅ አቁማዳ እነሆ አንጀቴ ሆነ ጥቂት እንድተነፍሰ እናገራለሁ ከንፈሬን ገልጨ እመልሳለሁ

መጽሐፈ ኢዮብ 32፡ 18–20


ከላይ በእግዚአብሔር ቃል እንደተመለከተው ይህንን መልእክት እናገር ዘንድ ግድ ስለሆነብኝ እናገራለሁ፡

ላለመናገር ላለመተንፈስ ከራሴም ከፈጣሪየም ጋር ተሟግቻለሁ፡፡ እንደ ዮናስም እምቢ ብያለሁ፡፡ ይሁንና ከእግዚአብሔር ኃይል ጋር ተሟግቼ ስላልቻልኩ፣ እየከፋኝ ይህንን ትእዛዝ እፈጽም ዘንድ ግድ ሆነብኝ፤ ስለዚህም እንሆ እናገረው ዘንድ የሚገባኝን የዓላማችንን መጻኢ ሁኔታ እናገራለሁ፡፡"


🗞 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት 1 ገጽ 1፤ ተጻፈ ኅዳር 7/1998 ዓ.ም

🟢🟡🔴 ተወዳጆች የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦቻችን የአጋዕዝተዓለም ሥላሴና የቅድስት ድንግል ማርያም መልዕክት ለሆነው እንኳን ለታላቁ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን የመጀመሪያ (1ኛ) መልዕክት የተጻፈበትና ለመላው የአዳም ዘር የተላለፈበት 19ኛ ዓመት አደረሳችሁ አደረሰን!

🇨🇬 "በድቅድቅ ጨለማ (በቀቢጸ ተስፋ) ላሉት ብርሃን በራላቸው" እንዳለ መጽሐፍ እውነተኛ ኢትዮጵያዊያን የተዋሕዶ ልጆች ተስፋ ቆርጠን በጠፋንበት ዘመን እግዚአብሔር ድምጹን ያሰማን፣ ፈቃዱን ያሳወቀን በመጀመሪያይቱ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት የዛሬ 19 ዓመት በኅዳር 7 ቀን 1998 ዓ.ም እንደዚህች ባለችቱ ቀን ነበር። ይኸው ለእኛ ለኢ/ዓ/ብ ቤተሰቦች 19 ወርቃማ ዘመናት በእሳት መፈተኛ ሆነውን በንቅለ ተከላ ውስጥ እያለፍን እንገኛለን። አሁንም ቀሪውን አሳልፎ ሕግጋተ ሥላሴ ፀንቶ ኢትዮጵያ ለዓለም ገዢና ብርሃን ለምትሆንበት የትንሣኤው ዘመን ያድርሰን!! አሜን!


🔊 ኅዳር 7/2017 ዓ.ም




🇨🇬 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
ፍርድ አዘል መግለጫ
21/02/2017 ዓ.ም






የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መግለጫ
08-01-2017 ዓ.ም

ክፍል ለ


የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መግለጫ
08-01-2017ዓ.ም

ክፍል ሀ




Forward from: ዓለም ከመልእክታቱ አንፃር...
🟢🟡🔴
መስከረም 1 | ርእሰ ዐውደ ዓመት

#ርእሰ_ዐውደ_ዓመት

በግእዝ ዐውደ ዓመት ይባላል - ርእሰ ዐውደ ዓመት - የበዓላት ሁሉ የበላይ፣ ራስ ማለት ነው፡፡ በዓመቱ ውስጥ የሚውሉት በዓላትና አጽዋማት የሚወጡት መስከረም አንድን መነሻ አድርጎ ስለሆነ ርዕሰ ዐውደ ዓመት ተባለ።

[🌼] በዚህች ቀን ከ9ኙ ሊቃነ መላእክት አንዱ የከበረ መልአክ ራጉኤል የበዓሉ መታሰቢያ ነው።

ሊቀ መላእክት ቅዱስ ራጉኤል መስከረም 1 ቀን ከሊቃነ መላእክት በብርሃናት ላይ የተሾመበት ዕለት ነው።

ግንቦት 1 ቀን ለታላቁ አባት ለሄኖክ ምሥጢራትን የገለጸበት በዓሉ ነው፡፡

በብርሃናት ሁሉ ላይ የሰለጠነ መልአክ ነው። ነቢዩ ሔኖክ "ከቅዱሳን መላእክት አንዱ የሆነ ጸላዒ ዲያብሎስን የሚበቀለው ራጉኤል በብርሃናት ላይ የሰለጠነ ነው" ሲል ስለ እርሱ ተናግሯል፡፡

እግዚአብሔር ዓለምን ይቆጣጠር ዘንድ የሾመው ታላቅና ቅዱስ መልአክ ነው።

የመልአኩ ልዩ ቃልኪዳን
"የራጉኤል አምላክ ይቅር በለኝ በማለት አንዲት ቃልስ እንኳን ቢናገር እንደ ወዳጄ እንደ አብርሃም፣ እንደ ባለሟሌም እንደ ይስሐቅ፣ እንደ አከበርኩትም እንደ ያዕቆብ ክብርን ባለሟልነትን እሰጠዋለሁ። በራሱ ላይም አክሊል አቀዳጀዋለሁ። ረጅም ዘመናት ሰፊ፣ ወራትም እሰጠዋለሁ" ሲል ቃሉን ሰጥቶታል፡፡

[🌼] ዳግመኛም በዚህች ቀን ከዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ ሐዋርያ #ቅዱስ_በርተሎሜዎስ በአሸዋ ከረጢት ውስጥ ተከቶ ወደ ባሕር በመጣል ምስክር ሆኖ ዐረፈ።

[🌼] በዚችም ዕለት #ጻድቁ_ኢዮብ በፈሳሽ ውኃ ታጥቦ ከደዌው ሁሉ ተፈወሰ።

[🌼] ይህች ቀን የታላቁ የቊልዝም ሰው የሆነ ፍጹም ጻድቅ፣ ሰይጣንን አስሮ ዐሥራ አራት ሰው ሊይዙት የማችሉትን ደንጊያ ያሸከመው #የአባ_ሚልኪ የዕረፍት በዓሉ ነው።

#እንኳን_አደረሳችሁ።
T.me/Ewnet1Nat




Forward from: አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
 🇨🇬 በዓለ ደብረ ታቦር (ቡሄ) | ተወዳጆች ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች እንኳን አደረሳችሁ !


ይኽ በዓል ከጌታችን 9ኙ ዐበይት በዓላት አንደኛው ሲኾን በዓሉ በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን በታላቅ ድምቀት ይከበራል፡፡

ታሪኩ በ3ቱ ወንጌላት ላይ የተጻፈ ሲኾን ክብር ይግባውና ጌታችን አምላችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስምንቱን ሐዋርያትን ከእግረ ደብር (ከተራራው ሥር) ትቶ ሦስቱን (ጴጥሮን፣ ያዕቆብን፣ ዮሐንስን) ይዟቸው ወደ ታቦር ተራራ በመውጣት የሞተውን ሙሴን ከ1644 ዓመታት በኋላ አሥነስቶ የተሰወረውን ኤልያስንም ከብሔረ ሕያዋን አምጥቶ የሕያዋን አምላክና የሙታን አሥነሺያቸው ርሱ መኾኑን ብርሃኑ የገለጸበት ታላቅ ምስጢር የተከናወነበት ነው፡፡
📖ማቴ 17፥1-9

t.me/AlphaOmega930


🇨🇬 ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ማን ናት ?
በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ተከታታይ ትምህርት እና መግለጫ ክፍል - 5

ነሐሴ/10/2016 ዓ.ም




Forward from: ኢ/ዓ/ብ ማውጫ contents
🟩 🟨 🟥 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን 🟩 🟨 🟥

🗂 #_የኢትዮጵያ_የዓለም_ብርሃን መልእክቶች፦

የሚፈልጉትን ጽሑፉ ላይ አንዴ ሲነኩ ወደመልእክቱ ያመራዎታልና፥ አውርደው ያዳምጡ!

⚡️, መልእክት 1 ተጻፈ ኅዳር 7/1998ዓ.ም

⚡️, መልእክት 2 ተጻፈ ግንቦት 27/2000ዓ.ም

⚡️, መልእክት 3 ተጻፈ መጋቢት 19/2001ዓ.ም

⚡️, መልእክት 4 ተጻፈ የካቲት 1/2002ዓ.ም

⚡️, መልእክት 5 ተጻፈ መስከረም 21/2004ዓ.ም

⚡️, መልእክት 6 ተጻፈ ታኅሣሥ 19/2007ዓ.ም

⚡️, መልእክት 8 ተጻፈ ታኅሣሥ 21/2011ዓ.ም

⚡️, መልእክት 9 ተጻፈ ታኅሣሥ 21/2013ዓ.ም
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 1
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 2
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 3
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 4
        ➥ቁጥር 9_ክፍል 5

መልእክት 10 (ክፍል 1-7) ተጻፈ ጥር 7/2015 ዓ.ም
°°°°° °°°°° °°°°° °°°°° °°°°°
⚡️, ከመልእክት 1—6 & 8 በጽሑፍ (PDF)

⚡️, መልእክት 9 በጽሑፍ (PDF)

, መልእክት 10 በጽሑፍ (PDF)

⚡️, ደብዳቤዎች በድምፅ
⚡️, ደብዳቤዎች በጽሑፍ(PDF)

⚡️, ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን በየጊዜው የተሰጠና የተላለፈ ምክር፣ ማሳሰቢያ፣ መመሪያ፣ መግለጫ፣ ትዕዛዝ፣ ትምህርቶች ወዘተ በቅደም ተከተል

°°°°° °°°°° °°°°° °°°°° °°°°°
☑️ መልእክታቱን በተለያየ ቋንቋ በአንድ ስፍራ ለማግኘት t.me/ethioBirhan መከታተል የሚችሉ ሲሆን ለዚህ ቻናል የተሠራውን ማውጫ ደግሞ t.me/EthioLightContents ላይ ማግኘት ይቻላል!

🌿 እንዲሁም ሁሉንም ኢ/ዓ/ብ መልዕክታት ፤ ትምህርቶችና መግለጫዎች... ብቻ በአማርኛ ቋንቋ የቀረቡትን በቅደም ተከተል ከተለቀቁበት ጊዜ ጋር በቀላሉ ለማግኘት t.me/Amharic_Messages ላይ መከታተል ይችላሉ።


Forward from: አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
#ንስሐ እንግባ !
#ዛሬም

🇨🇬 አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ (እውነትን አፍቅራት፤ አንግሣትም!!)


📌
t.me/AlphaOmega930
📌
t.me/Ewnet1Nat
📌
t.me/christian930
📌
t.me/Amharic_Messages
📌
t.me/EthioBirhan
📌
t.me/aleqayalew


Forward from: አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
🇨🇬 እነሆ ደግፌ የያዝሁት ባሪያዬ፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል።

አይጮኽም ቃሉንም አያነሣም፥ ድምፁንም በሜዳ አያሰማም።

የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም፥ የሚጤስንም ክር አያጠፋም፤ በእውነት ፍርድን ያወጣል።

በምድርም ፍርድን እስኪያደርግ ድረስ ይበራል እንጂ አይጠፋም፤ አሕዛብም በስሙ ይታመናሉ።

ሰማያትን የፈጠረ የዘረጋቸውም፥ ምድርንና በውስጥዋ ያለውን ያጸና፥ በእርስዋ ላይ ለሚኖሩ ሕዝብ እስትንፋስን፥ ለሚሄዱባትም መንፈስን የሚሰጥ አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።

እኔ እግዚአብሔር በጽድቅ ጠርቼሃለሁ፥ እጅህንም እይዛለሁ እጠብቅህማለሁ፥ የዕውሩንም ዓይን ትከፍት ዘንድ የተጋዘውንም ከግዞት ቤት በጨለማም የተቀመጡትን ከወህኒ ቤት ታወጣ ዘንድ ለሕዝብ ቃል ኪዳን ለአሕዛብም ብርሃን አድርጌ እሰጥሃለሁ።
ትንቢተ ኢሳይያስ 42 ፥ 1–7


#ሣልሳዊ_ቴዎድሮስ
#ንጉሠ_ነገሥት
#ዘኢትዮጵያ



20 last posts shown.

2 124

subscribers
Channel statistics
Popular in the channel