አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 31 የፊታችን ረቡዕ ማለትም ጥር 28/05/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ዕድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የሚወጣ ሲሆን የወጡ የዕጣ ቁጥሮችም ወድያውኑ በድርጅታችን ማህበራዊ ሚድያዎች ይሰራጫሉ ይከታተሉ ፡፡ ውድ ደንበኞቻችን የ32ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪም ገበያ ላይ ነው ከወዲሁ በ605 ማንኛውም ፊደል በመላክ ዕድላችሁን ሞክሩ ፡፡
መልካም ዕድል !
#የኢትዮጵያ_ሎተሪ_አገልግሎት
ከ #ኢትዮ_ቴሌኮም
ጋር በመተባበርለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
https://t.me/lottery_service01#ethiopian_national_lottery
#ethiopian_lottery_service
#ethiotelecom #telebirr
#የኢትዮጵያ_ብሔራዊ_ሎተሪ_አገልግሎት #አድማስ_ሎተሪ #ሎተሪ #ዲጂታል_ዲጂታል_ሎተሪ #ኢትዮቴሌኮም #ቴሌብር