በንፋስ ስልክ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በግንቦት 20 ክላስተር ማዕከል በአቡነ ጎርጎሪዎስ ትምህርት ቤቶች በለቡ ቅርንጫፍ ሁለተኛ ደረጃ በቀን 25/04/17 የልምድ ልውውጥ ተደረገ :: በእለቱ በስሩ የሚገኙ ሁሉም የመንግስት እና የግል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርእሰ መምህራን ፣ሱፐርቫይዘሮች እና ክላስተር ማዕከል አስተባባሪ በተገኙበት
1, የት /ቤቱ አሰራር እና የቢሮ አደረጃጀት
2,በአገልግሎት ሰጭ ክፍሎኝ(የት/ማበልጸጊያ ማዕከል፣ቤተ ሙከራ፣የሲ.ቲ.ኢ አተገባበር )
3, የቤተ ሙከራ ተግባራት እና የተማሪዎች ስራ፣የእንግሊዘኛ ቋንቋ ክበብ የመሳሰሉ ጠቅላላ ስራ እና አሰራሮች ላይ ጉብኝት እና እይታ በማድረግ የትምህርት ቤቱ ሂደታዊ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል።
👉በቀረቡት መርሃ ግብሮች ተጋባዥ ት/ቤቶች ሀሳባቸውን ካጋሩን በኃላ ይህንን ዝግጅት ላዘጋጁልን የትምህርት ቤቱ አመራሮች እና የት/ቤቱ ማህበረሰብ ክላስተሩ ማዕከሉ ላቅ ያለ ምስጋና አቅርቧል።🙏🙏🙏🙏
1, የት /ቤቱ አሰራር እና የቢሮ አደረጃጀት
2,በአገልግሎት ሰጭ ክፍሎኝ(የት/ማበልጸጊያ ማዕከል፣ቤተ ሙከራ፣የሲ.ቲ.ኢ አተገባበር )
3, የቤተ ሙከራ ተግባራት እና የተማሪዎች ስራ፣የእንግሊዘኛ ቋንቋ ክበብ የመሳሰሉ ጠቅላላ ስራ እና አሰራሮች ላይ ጉብኝት እና እይታ በማድረግ የትምህርት ቤቱ ሂደታዊ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል።
👉በቀረቡት መርሃ ግብሮች ተጋባዥ ት/ቤቶች ሀሳባቸውን ካጋሩን በኃላ ይህንን ዝግጅት ላዘጋጁልን የትምህርት ቤቱ አመራሮች እና የት/ቤቱ ማህበረሰብ ክላስተሩ ማዕከሉ ላቅ ያለ ምስጋና አቅርቧል።🙏🙏🙏🙏