«ጂሐድ እና ሶሓቦች»
«እነዚያም ለጉዞ የሚሆን እንስሳ የጠየቁህና ላገኝላችሁ አልችልም" ያልካቸው ለጂሃድ የሚያውሉት ገንዘብ ሊያገኙ ባለመቻላቸውም እጅግ አዝነውና ዓይኖቻቸው እንባ እየረጩ የተመለሱትንም ወቀሳ የለባቸውም፡፡ (9/92)
«የዚችን አንቀጽ መውረድ በተመለከተ ከኢብን ዐባስ (ረዐ) የተላለፈው ዘገባ እንዲህ ይለናል፦
«የአላህ መልዕክተኛ "ﷺ" ሰዎችን ስንቅና ትጥቃቸውን አዘጋጅተው ከርሳቸው ጋር እንዲዘምቱ አዘዙ። ከባልደረቦቻቸው ከፊሎቹ የጉዞ እንስሳ ሊጠይቋቸው ከርሳቸው ዘንድ ቀረቡ። ዐብደላህ ኢብን ሙገፈል አል-ማዚኒ አብሯቸው ነበር።
«የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ለጉዞ የሚሆነን እንስሳ ይስጡን» በማለት ጠየቁ መልዕክተኛውም፦፡ «“በአላህ እምላለሁ አላገኝላችሁም» አሏቸው፡፡ እያለቀሱ ተመለሱ። ምክንያቱም ከጂሃድ መቅረት ለእነሱ በእጅጉ ከባድና የሞት ሞት ነበር።
«አላህﷻ ለእርሱና ለመልዕክተኛው"ﷺ" ያላቸውን ጥልቅ ፍቅር በመመልከት ይህችን አንቀጽ በማውረድ ስሜታቸውን አከመ። ታሪኩ የሰሓቦችን ሐቅን ለመርዳትና የበላይ ለማድረግ የነበራቸውን ከፍተኛ ጉጉትና ጥልቅ የጂሃድ ስሜት በጉልህ ያሳያል።
«በእንዲህ ዓይነት መንፈስ በሚደረግ ትግል ነው ድሮ ኢስላም ለድልና ለበላይነት የበቃው። ተራው ሕዝብ ኢስላምን እንዳይሰማና እንዳያውቅ እንቅፋት የነበሩ ኃይሎችን ያንኮታኮተውና ዓለምን ለዘመናት በበላይነት የመራውም በእነዚህና መሰሎቻቸው ጀግኖቹ ነበር፡፡
«በወቅቱ የነበሩ ግዙፎቹን የሮማንና የፐርሺያን ኢምፓየሮች ጭምር በአጭር ጊዜ ውስጥ ያንበረከከው በዚህ መንፈስና ወኔ ነበር፡፡
«ዛሬ ላይ “ሙስሊሞች” ከዚህ ስሜት ጋር ምን ያህል ተራርቀናል? የሚለው ለማንም ግልፅ ነው። ያለንበትም የውርደት አዘቅጥና የበታችነት ስሜት ጂሐድን ችሎ መኖር ብለን እንድንተረጉም አድርጎናል። አሁን ላይ ከዲኑ ላይ ይቅርና ከነፍሳችን ላይ በምላሳችን እንኳን ዲፋዕ ማድረግ አቅቶናል።
«ታዲያ ዛሬ ላይ ይህ ለጂሐድ የምንሰጠው ትርጓሜ እና ኢስላም ዓለምን ከመራበት ትርጓሜ አንጻር ሲታይ እጅጉን ይለያል። ከዚህ ዑማ ግን አሕሉ -ገዛ ይለያሉ። ጥንታዊው ጂሐድ ትርጉሙንም መንፈሱንም የተረዱ ወኔውንም የታጠቁ ናቸው ብንል ማጋነን አይሆንም። እንደ እነርሱ መሆን ቢያቅተን እንኳ እነሱን ማድነቅና ለእነሱ ነስርን መመኘት ከኢማን ነው። አላህ ቀልባችንን ለጂሐድ ሕያው ያድርግልን።
«ይህንን የጀግኖች ጥምር ፎቶ አይቶ በቀልቡ እንኳ መቀላቀልን ያልተመኘች ቀልብ አላህ ድጋሚ ሩሕ ይዝራባት።
https://t.me/AbuMahira55