«ሐቂቃ የትግራይ መጅሊስና መሻይኾች ታላቅ ክብርና ምስጋና ይገባቸዋል። አርዓያም ናቸው። ሕዝብን ከፊት ሁኖ ታግሎ ማታገል እንዲህ ነው። ይህ ችግር የትግራይ ችግር ብቻ እንዳልሆነ ሁላችንም እናውቃለን።
«የሒጃብ ጉዳይ ሀገሪቱ ላይ ለረጂም ጊዜ ስር የሰደደ እና በየ ጊዜየው ደስ ባላቸው ጊዜና ቦታ ጥቁር ጥላቻቸውን ከሚገልፁበት መንገድ የሒጃብ ጉዳይ በጣም ትንሿ ማሳያ ናት።
«አሁንም ቢሆን ትግራይ ላይ ብቻ ሳይሆን ሀገሪቱ ላይ ባለው የትምህርት ስረዓትና ረቂቅ አዋጅ ጭምር ተፈትሾ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር ውይይትም ካስፈለገ መንገዱን ማመቻቸት ግድ ነው።
"የሕግ-ባለሙያዎች ተዋቅረው የእህቶቻችን ሒጃብ መልበስ ከሴሰኞች እና ጭፍን ጥላቻን ካረገዙት ውጭ ሌላ ማንንም እንደማይነካ አስረግጠው ካሳመኑ በኋላ እንደ ሀገር ቋሚና ዘላቂ የሆነ ሕጋዊ መፍትሔና ድንጋጌን ይፈልጋል።
"አለዚያ የማንም ወፈፌና ሰካራም ደስ ባለው ጊዜ እየተነሳ ሲከለክለን እነሱም ጥላቻቸው ወደር የለውምና አያርፉም ለእኛም እያረፉ ለቅሶ እንጂ ዘላቂ መፍትሔ አይኖረውም።
«የሒጃብ ጉዳይ ሀገሪቱ ላይ ለረጂም ጊዜ ስር የሰደደ እና በየ ጊዜየው ደስ ባላቸው ጊዜና ቦታ ጥቁር ጥላቻቸውን ከሚገልፁበት መንገድ የሒጃብ ጉዳይ በጣም ትንሿ ማሳያ ናት።
«አሁንም ቢሆን ትግራይ ላይ ብቻ ሳይሆን ሀገሪቱ ላይ ባለው የትምህርት ስረዓትና ረቂቅ አዋጅ ጭምር ተፈትሾ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር ውይይትም ካስፈለገ መንገዱን ማመቻቸት ግድ ነው።
"የሕግ-ባለሙያዎች ተዋቅረው የእህቶቻችን ሒጃብ መልበስ ከሴሰኞች እና ጭፍን ጥላቻን ካረገዙት ውጭ ሌላ ማንንም እንደማይነካ አስረግጠው ካሳመኑ በኋላ እንደ ሀገር ቋሚና ዘላቂ የሆነ ሕጋዊ መፍትሔና ድንጋጌን ይፈልጋል።
"አለዚያ የማንም ወፈፌና ሰካራም ደስ ባለው ጊዜ እየተነሳ ሲከለክለን እነሱም ጥላቻቸው ወደር የለውምና አያርፉም ለእኛም እያረፉ ለቅሶ እንጂ ዘላቂ መፍትሔ አይኖረውም።