የቁርአንን ገፅ ለመግለጥ ጣትን ምራቅ ማስነካት
√√√√√√√√√√ 👌
✅ የሻፊዒያ ዑለማዎች ቁርአንን ምራቅ በነካው ጣት ማስነካት ሐራም ነው ይላሉ።
📖 ቱህፈቱል ሙህታጅ ( 2/150 )
➡️ የማሊኪያ ዑለማዎች ደግሞ ጣቱን ምራቅ በማስነካቱ የፈለገው ገፁን ለመገልበጥ ከሆነ ሐራም ከመሆኑም ጋር ወደ ኩፍር ደረጃ ማድረሱ አስፈላጊ አይደለም ምክንያቱም ቁርአን ማዋረድ ስላላሰበ ይላሉ።
📖 ሸርሁል ከቢር ( 4/301 )
👉 ኢብኑል ዐረቢ ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላል፦ «ሰዎች ቁርአን ለመቅራት ሲፈልጉ ጣታቸውን በምራቅ ይለዉሱና እንዲቀላቸው የቁርአንን ገፆች ያገላብጣሉ ይህ በጣም ቆሻሻና ቁርአንን ማዋረድ ነው ለሙስሊሞች ይህን ለዲናቸው ሲሉ ሊተዉት ይገባል»።
📖 ሸርህ ሱነን አትቲርሚዚ (10/240 - 241)
👉 ኢብኑል ሃጅም እንዲህ ይላል፦
«ህፃናትን ለሚንከባከብ ግዴታ የሚሆንበት ህፃናቶችን ሰዎች ከለመዱት ጣትን በምራቅ እያስነኩ የቁርአንን ገፆች ከመንካት ሊከለክል ነው። ምክንያቱም ቁርአን መከበር አለበት ይህ ደሞ ቆሻሻና ማዋረድ ነው»።
📖 አል’መድኸል ( 2/318 )
🔎 በአሁኑ ጊዜ በረመዳን ምክንያት ሰዎች ፊታቸውን ወደ ቁርኣን ማዞራቸው በጣም የሚያስደስት ሲሆን በዛው ልክ በሙሉ ማለት በሚቻል መልኩ የቁርኣንን ገፅ ለመክፈት ጣታቸውን ምራቅ ማስነካታቸው ሲታይ ይሰቀጥጣል። ዱዓቶችና ኡስታዞች ለአማኞች ግንዛቤ ሊያስጨብጡና ከዚህ ተግባር እንዲከለከሉ ሊያደርጉ ይገባል።
http://t.me/bahruteka
√√√√√√√√√√ 👌
✅ የሻፊዒያ ዑለማዎች ቁርአንን ምራቅ በነካው ጣት ማስነካት ሐራም ነው ይላሉ።
📖 ቱህፈቱል ሙህታጅ ( 2/150 )
➡️ የማሊኪያ ዑለማዎች ደግሞ ጣቱን ምራቅ በማስነካቱ የፈለገው ገፁን ለመገልበጥ ከሆነ ሐራም ከመሆኑም ጋር ወደ ኩፍር ደረጃ ማድረሱ አስፈላጊ አይደለም ምክንያቱም ቁርአን ማዋረድ ስላላሰበ ይላሉ።
📖 ሸርሁል ከቢር ( 4/301 )
👉 ኢብኑል ዐረቢ ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላል፦ «ሰዎች ቁርአን ለመቅራት ሲፈልጉ ጣታቸውን በምራቅ ይለዉሱና እንዲቀላቸው የቁርአንን ገፆች ያገላብጣሉ ይህ በጣም ቆሻሻና ቁርአንን ማዋረድ ነው ለሙስሊሞች ይህን ለዲናቸው ሲሉ ሊተዉት ይገባል»።
📖 ሸርህ ሱነን አትቲርሚዚ (10/240 - 241)
👉 ኢብኑል ሃጅም እንዲህ ይላል፦
«ህፃናትን ለሚንከባከብ ግዴታ የሚሆንበት ህፃናቶችን ሰዎች ከለመዱት ጣትን በምራቅ እያስነኩ የቁርአንን ገፆች ከመንካት ሊከለክል ነው። ምክንያቱም ቁርአን መከበር አለበት ይህ ደሞ ቆሻሻና ማዋረድ ነው»።
📖 አል’መድኸል ( 2/318 )
🔎 በአሁኑ ጊዜ በረመዳን ምክንያት ሰዎች ፊታቸውን ወደ ቁርኣን ማዞራቸው በጣም የሚያስደስት ሲሆን በዛው ልክ በሙሉ ማለት በሚቻል መልኩ የቁርኣንን ገፅ ለመክፈት ጣታቸውን ምራቅ ማስነካታቸው ሲታይ ይሰቀጥጣል። ዱዓቶችና ኡስታዞች ለአማኞች ግንዛቤ ሊያስጨብጡና ከዚህ ተግባር እንዲከለከሉ ሊያደርጉ ይገባል።
http://t.me/bahruteka