🔹 የካቲት 30/2017 በአ/አ ካራ ቆሬ ቢላል ኢብኑ ረባሕ መድረሳ የእስልምና እንግድነት በሚል ርእስ የተደረገ ሙሓደራ ።
↪️ ከተነሱ ነጥቦች ውስጥ :–
– እንግዳ የሆነው ሶላት ፆምና ሐጅ ሳይሆን ተውሒድ መሆኑ ።
– በነብዩ ዘመን እንግዳ የሆነው በጣኦት አምላኪያን መካከል ነበር ።
– ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ላ ኢላሃ ኢልለላህ በሉ ያሉት ጣኦት አምላኪያንን ነበር ።
– ዛሬ ተውሒድ እንግዳ የሆነው ሙስሊም ነኝ በሚል ማህበረሰብ መካከል ነው ።
– ተውሒዱ ሽርክ ሽርኩ ተውሒድ ተደርጎ ተይዟል ።
– አብዛኛው ሙስሊም ቀብር አምላኪ ነው ።
– ሰዎች ወደተለያየ የመሻኢኾች መውሊድ ብሎ የሚሄደው ጥሬ እቃ ወይም ሸቀጥ ሊያመጣ ሳይሆን ቀብር ለማምለክ ነው ።
– በረመዳን ከምንጊዜውም በላይ ሽርክ ይሰራል ።
– ቁርኣን እንግዳ ሆኖ ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ የያዘው መንዙማ ነግሷል ። የሚሉና ሌሎችም ነጥቦች ተዳሰዋል ።
http://t.me/bahruteka
↪️ ከተነሱ ነጥቦች ውስጥ :–
– እንግዳ የሆነው ሶላት ፆምና ሐጅ ሳይሆን ተውሒድ መሆኑ ።
– በነብዩ ዘመን እንግዳ የሆነው በጣኦት አምላኪያን መካከል ነበር ።
– ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ላ ኢላሃ ኢልለላህ በሉ ያሉት ጣኦት አምላኪያንን ነበር ።
– ዛሬ ተውሒድ እንግዳ የሆነው ሙስሊም ነኝ በሚል ማህበረሰብ መካከል ነው ።
– ተውሒዱ ሽርክ ሽርኩ ተውሒድ ተደርጎ ተይዟል ።
– አብዛኛው ሙስሊም ቀብር አምላኪ ነው ።
– ሰዎች ወደተለያየ የመሻኢኾች መውሊድ ብሎ የሚሄደው ጥሬ እቃ ወይም ሸቀጥ ሊያመጣ ሳይሆን ቀብር ለማምለክ ነው ።
– በረመዳን ከምንጊዜውም በላይ ሽርክ ይሰራል ።
– ቁርኣን እንግዳ ሆኖ ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ የያዘው መንዙማ ነግሷል ። የሚሉና ሌሎችም ነጥቦች ተዳሰዋል ።
http://t.me/bahruteka