Forward from: 👌 ደዕዋ ሰለፍያ ጃማ/ደጎሎ
👉ቀረዷዊን የሚተቸው ታዳጊው ቀረዷዊ ምን እንድህ አንጨረጨረው...❓
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
ሌባ እያለ የሚሮጥን ሌባና ውሸትን የሚተች ውሸታምን በደንብ ተጠንቀቃቸው ...
👌ቀረዷዊን ለመምሰልም ሆነ ለመተቸት እንድሁም የቀረዷዊን መንሐጅ ለመተወንም ሆነ ለመዋጋት የተወሰነም ቢሆን በስሱ እውቀት ያስፈልጋል ። ስለዚህም ቀረዷዊይን በትክክል ካለማወቅ የተነሳ ነው በአገራችን ላይ ቀረዷዊን የሚያወግዙ ብዙ ቀረዷዊዎች የተፈጠሩት ። መንሐጃቸውን እንደቀረዷዊ ለጥጠው አስፍተው አላልተው አቅልጠው ሁሉንም ነጥብ ኺላፍ አለበት እያሉ ኺላፍያ የሚል የማለዘቢያ ባዝሊኒ የሚቀቡ ብዙ ቀረዷዊዎች ተፈልፍለዋል ። ይግባህ ወንድም ዓለም በመሐይምነት ተውጠህ የቀረዷዊን መንሐጅ በእልህ ሰክረህ በምቀኝነት ተቃጥለህ የምትተውነው ከሆነ ስንት አይነት ሰው እንደምትሆን አስተውል በቃ ባጭሩ መንሐጅህ ሱፐር ማርኬት ይሆናል ። የሙነወር ልጅና ቢጤዎቹ የቀረዷዊን ነጃሳ የመንሐጅ ሌጦ ወስደው በነብኑ ባዝ በነ ፈውዛን ቀለም ቀብተው አሰማምረው የመንሐጅ ነጃሳ ሌዘር ጃኬት አድርገው የሚያመጡ የተምይዕ ፋብሪካዎች ወይም የነጠሩ ሙመይዓዎች ናቸው ።
-----
👌 ራስ ሳይጠና ጉተና እንደሚባለው የሙነወር ልጅ የሐሰን ታጁን ያክል እንኳ ቂርአት ያልቀመሰ በሁሉም ሸሪዓ ነክ ዕውቀት ምንም አይነት ግንዛቤ የሌላው ጥርብ መሐይም ነው ። ይህ ሰው ሌላው ቀርቶ የሱፍይም ሆነ የኢኽዋን ሸይኽ የማይታወቅለት ጥራዝ ነጠቅ ሰው ነው ። ሰውዬው ሸይኽ አልባ በጎግል ጡጦ ያደገ ሁሉም ትክክል የሚመስለው አንድ ወጥ መንሐጅ የሌለው ጋጠ ወጥ ፀሐፊ የሆነው በዚሁ በእውቀት እጥረት ነው ። ለዚህ ነው ልጓም የሌለውን ሆዳምና በሒዝብያነት የዶለዶመ ብዕሩን በማሾል ምንም አይነት ተጨባጭና መሰረት የሌለው ተረታ ተረቱን ለቅልቆ ያየነው ።
----
👉 እኛ እንደምናውቀው የሙነወር ልጅ የታሪክ ተማሪ እንጂ በቅጥ እንኳ እንደገጠር ልጅነቱ ቂርአት የቀመሰ አይደለም ። መሐይምት ያጀገነው ደፋር ፀሐፊ ነው :: እኛ ለሰዎች የምናስገነዝበው ነገር ቢኖር የያዝነው መንሐጅ ወይም ነጥብ የፊቅህም ከተባለ በዑለሞች እንጂ "" ሔሞ ኢሬክተስና ሖሞ ሐቢለስ""ን ባጠና ተራ የአካዳሚክ ተማሪ እረኛ በሌላቸው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቀለም በቀመሱ የቲክቶክ ቆማሪዎች የተሾመን መሐይምን የምንሰማበት ትርፍ ጆሮ የለንም ።
----
👌ተምይዕን ወሰጢያ ስድብን ጥንካሬ የሚያስመስለው ይህ ተራ ጋዜጠኛ ትናንትና ሐሰን ታጁ በልጅነቱ በታመመበት የእናምቦርቅቅ በሽታ ተለክፎ ይሔው ዛሬ ያልጋ ቁራኛ ሆኗል ። የህመሙ መነሻ ሰፋ አርገን እናስብ ቦርቀቅ አርገን እንመልከት የዑለማ ኺላፍ ያለበትን ነጥብ አንገፋፋበት አንተም በኪታብህ እኔም በኪታቤ አትንካኝ አልንካህ ከነካኸኝ ጫፍና ጫፍ የረገጠ እልካለሁ እያለ የሚያስፈራራ ጅልም መሐይምም ነው ። ይህ የጎግል ተማሪ ሒደቶቹን ሁሉ ስትከታተሉ የምታገኙት የምትደርሱበት ነጥብ ዑለማ ከተኻለፈበት እሱጋ የፊቅህ መስአላ ብሎ እንደሚያስበው ትደርስበታለህ ። ይህ ደግሞ የነጋሽ ሰብስቤ ቋሚ በሽታ ነው ። ዛሬ በጀምዒያ ኢብን ባዝን ተጋፈጥ ፈውዛንን ተጋፈጥ እያለ ሲደመር ዑለማ የተጋጨበትን ወላእ በራእ አታሸክመው የሚል ሙሉ ድምዳሜ ላይ ከደረሰ ነገ ኢስቲዋእን በተመለከተ ነወውይን ተጋፈጥ መውሊድን በተመለከተ አቡ ሻማን ተጋፈጥ ላለማለቱ ዋስትና የለንም ። የጎግል የተምይይዕ መሻይኾችን እየሰማ ችሎታ የሌለው የባህል ወጌሻ ሆኖልካል ።
👉እኛ እያልን ያለነው ዑለሞች የተኻለፉበት ሁሉ ኢጅቲሐድይ ወይም የፊቅህ መስአላ ነው ማለት አይደለም ፤ ምክናየቱም ተኻልፈውበት ኢጅቲሐድይ ያልሆነ ብዙ ነጥብ አለና ። ስለዚህ ነጥቦችን ሁሉ የሚገባቸውን ድግሪያቸውን እንስጣቸው እያልን ነው ። የፊቅሁን በፊቅህ የዓቂዳውን እንደ ደረጃው እንመልከታቸው ። እኛ ነጥቦችን የማይሸከሙትን አሸክመናቸው አናውቅም ያሸከምናቸውም ካሉ በመረጃ ጥቀሷቸውና እኛም እንቶብት ።
👉 የሙነወር ልጅ በሰለፍዮች ዘንድ ህመሙ ግልፅ ነው ። ያችን የገቢ ምንጭ የመፅሐፍ መሸጫ ኮንቲየነር ያደረጋትን ጀምዒያውን በጥቂቱም ቢሆን አፍርሰንበት ባትጠፋም የረድን ዝናብ እንዳትመክት አድርገንበታል ። ለዚህ የገቢ ምንጭነቷ አሽቆልቁላበታለች የድሮው ገቢ ዛሬ ላይ የለም ። በሆዱ በኑሮው መጣንበት ሰለፍዮችም ጠበጠቡት ለተሞዎችም አስተፉት ለዚህም ነው እስካሁን በውስጡ ቂም እንዳመረቀዘ የቆየው ። አጋጣሚ እየጠበቀልን ቆይቶ ዛሬ ላይ እንደ በረሐ እባብ ከአሸዋው ራሱን ብቅ አደረገ .....።
""" ወደ ዋናው ሐሳቤ ""
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
👉 ጋዜጠኛው ለመዋሸት ስለፈለገ ውሸት የምትለዋን ቃል ደጋግሞ አወገዛት :: ለመታዘብም ይግቡ ለመማር 97K "" ዘጠና ሰባት ሺ "" ይህ ጋዜጠኛ የሚበልጣቸው ከሱ እውቀትን የሚፈልጉ በዚህ ጃሒል ቀጭን ገመድ የሚጎተቱ እንደበቀቀን ያለውን የሚሉ ለምን ብለው የማይጠይቁ ሲያለቅስ የሚያለቅሱ አያሌ ብርቅዬ እንሰሳዎች አሉት ። ሙነወርንና ሳዳትን እነዚህን ሁለት መሐይሞች እንደ አዋቂ በዚህ ልክ የሚከተላቸው መኖሩን ሳይ ይገርመኛል ። ይህ የሚያሳየው የሰውን የእውቀት አድማስ መስፋት ሳይሆን የሚያሳየው ኢትዮ ውስጥ ሰው እጅግ መብዛቱንና በቀላል ወጥመድ የሚያዝ ብዙ መሐይም መኖሩን ነው ። ከሽንኩርት ይልቅ ሰው መርከሱንም ያሳያል :: የሚገርመው የሙነውር ልጅ በዚህ ሰፊ በረቱ ላይ የለጠፈውን ወንድሞች ልከውልኝ አየሁት ገረመኝ .. በዚህ ልክ መቀደድና መወዛገብ ምንጩ የማይታወቅ የግምት ወሬ ወይም በውሸታምነታቸው ከታወቁ ዳዒዎቻቸው ይዞ ሳያረጋግጥ እንደወረደ መለቅለቁ ገረመኝ . ለማንኛውም ጥቂቶቹን እንያቸው...:-
----
....የጋዜጠኛው ከፊል ትችቶች ...
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
----
👉ይዋሻል አሉ ሲያወሩት እንዳይክዳቸው ሪከርድ ያደርጉታል አሉ ።
👉ሰዑዲ የሸኙትና ያገዙት ኢኽዋንዮች ናቸው አሉ ።
👉ከኢኽዋንዮችጋ ደሴ ተሰባስቦ ጀምዒያ ስጡኝ ብሎ ነበር አሉ ።
👉 ስሙ ጀማል ወርቄ ነበር አሉ ..
👉 ዑዝር ቢል ጀህል ኺላፍያ ነው ይል ነበር አሉ ...
ነበር አሉ ....
ነበር አሉ ....
አድርጎ ነበር አሉ ....
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
ሌባ እያለ የሚሮጥን ሌባና ውሸትን የሚተች ውሸታምን በደንብ ተጠንቀቃቸው ...
👌ቀረዷዊን ለመምሰልም ሆነ ለመተቸት እንድሁም የቀረዷዊን መንሐጅ ለመተወንም ሆነ ለመዋጋት የተወሰነም ቢሆን በስሱ እውቀት ያስፈልጋል ። ስለዚህም ቀረዷዊይን በትክክል ካለማወቅ የተነሳ ነው በአገራችን ላይ ቀረዷዊን የሚያወግዙ ብዙ ቀረዷዊዎች የተፈጠሩት ። መንሐጃቸውን እንደቀረዷዊ ለጥጠው አስፍተው አላልተው አቅልጠው ሁሉንም ነጥብ ኺላፍ አለበት እያሉ ኺላፍያ የሚል የማለዘቢያ ባዝሊኒ የሚቀቡ ብዙ ቀረዷዊዎች ተፈልፍለዋል ። ይግባህ ወንድም ዓለም በመሐይምነት ተውጠህ የቀረዷዊን መንሐጅ በእልህ ሰክረህ በምቀኝነት ተቃጥለህ የምትተውነው ከሆነ ስንት አይነት ሰው እንደምትሆን አስተውል በቃ ባጭሩ መንሐጅህ ሱፐር ማርኬት ይሆናል ። የሙነወር ልጅና ቢጤዎቹ የቀረዷዊን ነጃሳ የመንሐጅ ሌጦ ወስደው በነብኑ ባዝ በነ ፈውዛን ቀለም ቀብተው አሰማምረው የመንሐጅ ነጃሳ ሌዘር ጃኬት አድርገው የሚያመጡ የተምይዕ ፋብሪካዎች ወይም የነጠሩ ሙመይዓዎች ናቸው ።
-----
👌 ራስ ሳይጠና ጉተና እንደሚባለው የሙነወር ልጅ የሐሰን ታጁን ያክል እንኳ ቂርአት ያልቀመሰ በሁሉም ሸሪዓ ነክ ዕውቀት ምንም አይነት ግንዛቤ የሌላው ጥርብ መሐይም ነው ። ይህ ሰው ሌላው ቀርቶ የሱፍይም ሆነ የኢኽዋን ሸይኽ የማይታወቅለት ጥራዝ ነጠቅ ሰው ነው ። ሰውዬው ሸይኽ አልባ በጎግል ጡጦ ያደገ ሁሉም ትክክል የሚመስለው አንድ ወጥ መንሐጅ የሌለው ጋጠ ወጥ ፀሐፊ የሆነው በዚሁ በእውቀት እጥረት ነው ። ለዚህ ነው ልጓም የሌለውን ሆዳምና በሒዝብያነት የዶለዶመ ብዕሩን በማሾል ምንም አይነት ተጨባጭና መሰረት የሌለው ተረታ ተረቱን ለቅልቆ ያየነው ።
----
👉 እኛ እንደምናውቀው የሙነወር ልጅ የታሪክ ተማሪ እንጂ በቅጥ እንኳ እንደገጠር ልጅነቱ ቂርአት የቀመሰ አይደለም ። መሐይምት ያጀገነው ደፋር ፀሐፊ ነው :: እኛ ለሰዎች የምናስገነዝበው ነገር ቢኖር የያዝነው መንሐጅ ወይም ነጥብ የፊቅህም ከተባለ በዑለሞች እንጂ "" ሔሞ ኢሬክተስና ሖሞ ሐቢለስ""ን ባጠና ተራ የአካዳሚክ ተማሪ እረኛ በሌላቸው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቀለም በቀመሱ የቲክቶክ ቆማሪዎች የተሾመን መሐይምን የምንሰማበት ትርፍ ጆሮ የለንም ።
----
👌ተምይዕን ወሰጢያ ስድብን ጥንካሬ የሚያስመስለው ይህ ተራ ጋዜጠኛ ትናንትና ሐሰን ታጁ በልጅነቱ በታመመበት የእናምቦርቅቅ በሽታ ተለክፎ ይሔው ዛሬ ያልጋ ቁራኛ ሆኗል ። የህመሙ መነሻ ሰፋ አርገን እናስብ ቦርቀቅ አርገን እንመልከት የዑለማ ኺላፍ ያለበትን ነጥብ አንገፋፋበት አንተም በኪታብህ እኔም በኪታቤ አትንካኝ አልንካህ ከነካኸኝ ጫፍና ጫፍ የረገጠ እልካለሁ እያለ የሚያስፈራራ ጅልም መሐይምም ነው ። ይህ የጎግል ተማሪ ሒደቶቹን ሁሉ ስትከታተሉ የምታገኙት የምትደርሱበት ነጥብ ዑለማ ከተኻለፈበት እሱጋ የፊቅህ መስአላ ብሎ እንደሚያስበው ትደርስበታለህ ። ይህ ደግሞ የነጋሽ ሰብስቤ ቋሚ በሽታ ነው ። ዛሬ በጀምዒያ ኢብን ባዝን ተጋፈጥ ፈውዛንን ተጋፈጥ እያለ ሲደመር ዑለማ የተጋጨበትን ወላእ በራእ አታሸክመው የሚል ሙሉ ድምዳሜ ላይ ከደረሰ ነገ ኢስቲዋእን በተመለከተ ነወውይን ተጋፈጥ መውሊድን በተመለከተ አቡ ሻማን ተጋፈጥ ላለማለቱ ዋስትና የለንም ። የጎግል የተምይይዕ መሻይኾችን እየሰማ ችሎታ የሌለው የባህል ወጌሻ ሆኖልካል ።
👉እኛ እያልን ያለነው ዑለሞች የተኻለፉበት ሁሉ ኢጅቲሐድይ ወይም የፊቅህ መስአላ ነው ማለት አይደለም ፤ ምክናየቱም ተኻልፈውበት ኢጅቲሐድይ ያልሆነ ብዙ ነጥብ አለና ። ስለዚህ ነጥቦችን ሁሉ የሚገባቸውን ድግሪያቸውን እንስጣቸው እያልን ነው ። የፊቅሁን በፊቅህ የዓቂዳውን እንደ ደረጃው እንመልከታቸው ። እኛ ነጥቦችን የማይሸከሙትን አሸክመናቸው አናውቅም ያሸከምናቸውም ካሉ በመረጃ ጥቀሷቸውና እኛም እንቶብት ።
👉 የሙነወር ልጅ በሰለፍዮች ዘንድ ህመሙ ግልፅ ነው ። ያችን የገቢ ምንጭ የመፅሐፍ መሸጫ ኮንቲየነር ያደረጋትን ጀምዒያውን በጥቂቱም ቢሆን አፍርሰንበት ባትጠፋም የረድን ዝናብ እንዳትመክት አድርገንበታል ። ለዚህ የገቢ ምንጭነቷ አሽቆልቁላበታለች የድሮው ገቢ ዛሬ ላይ የለም ። በሆዱ በኑሮው መጣንበት ሰለፍዮችም ጠበጠቡት ለተሞዎችም አስተፉት ለዚህም ነው እስካሁን በውስጡ ቂም እንዳመረቀዘ የቆየው ። አጋጣሚ እየጠበቀልን ቆይቶ ዛሬ ላይ እንደ በረሐ እባብ ከአሸዋው ራሱን ብቅ አደረገ .....።
""" ወደ ዋናው ሐሳቤ ""
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
👉 ጋዜጠኛው ለመዋሸት ስለፈለገ ውሸት የምትለዋን ቃል ደጋግሞ አወገዛት :: ለመታዘብም ይግቡ ለመማር 97K "" ዘጠና ሰባት ሺ "" ይህ ጋዜጠኛ የሚበልጣቸው ከሱ እውቀትን የሚፈልጉ በዚህ ጃሒል ቀጭን ገመድ የሚጎተቱ እንደበቀቀን ያለውን የሚሉ ለምን ብለው የማይጠይቁ ሲያለቅስ የሚያለቅሱ አያሌ ብርቅዬ እንሰሳዎች አሉት ። ሙነወርንና ሳዳትን እነዚህን ሁለት መሐይሞች እንደ አዋቂ በዚህ ልክ የሚከተላቸው መኖሩን ሳይ ይገርመኛል ። ይህ የሚያሳየው የሰውን የእውቀት አድማስ መስፋት ሳይሆን የሚያሳየው ኢትዮ ውስጥ ሰው እጅግ መብዛቱንና በቀላል ወጥመድ የሚያዝ ብዙ መሐይም መኖሩን ነው ። ከሽንኩርት ይልቅ ሰው መርከሱንም ያሳያል :: የሚገርመው የሙነውር ልጅ በዚህ ሰፊ በረቱ ላይ የለጠፈውን ወንድሞች ልከውልኝ አየሁት ገረመኝ .. በዚህ ልክ መቀደድና መወዛገብ ምንጩ የማይታወቅ የግምት ወሬ ወይም በውሸታምነታቸው ከታወቁ ዳዒዎቻቸው ይዞ ሳያረጋግጥ እንደወረደ መለቅለቁ ገረመኝ . ለማንኛውም ጥቂቶቹን እንያቸው...:-
----
....የጋዜጠኛው ከፊል ትችቶች ...
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
----
👉ይዋሻል አሉ ሲያወሩት እንዳይክዳቸው ሪከርድ ያደርጉታል አሉ ።
👉ሰዑዲ የሸኙትና ያገዙት ኢኽዋንዮች ናቸው አሉ ።
👉ከኢኽዋንዮችጋ ደሴ ተሰባስቦ ጀምዒያ ስጡኝ ብሎ ነበር አሉ ።
👉 ስሙ ጀማል ወርቄ ነበር አሉ ..
👉 ዑዝር ቢል ጀህል ኺላፍያ ነው ይል ነበር አሉ ...
ነበር አሉ ....
ነበር አሉ ....
አድርጎ ነበር አሉ ....