= 🔺A 🔺= ከፊል ዑለሞች ነብይ ከተላከ በኋላ ዑዝር የለም ዑዝሩ ነብይ እስከሚላክ ብቻ ነበረ ይሉና ይህችን አንቀፅ ያነባሉ ....
"" وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّى نَبْعَثَ رَسُولًا ""
ነብይ ደግሞ ልኳል ። ስለዚህ ነብይ በመላኩ ብቻ ሁሉም ሁጃ እንደቆመባቸው ይቆጠራልና ዑዝር የለም ይላሉ ...።
🔺B🔺=ከፊሎቹ ዑለሞች ደግሞ በመጥፎ ዑለሞቻቸው ሹቡሐ የገባባቸውና ሐቅ የተደበቀባቸው አጥማሚዎች ያጠመሟቸው በደንብ ሊደርሳቸው ይገባል ። ምንም ካልደረሳቸው ዑዝር ቢል ጀህል አላቸው ይላሉ ። ምንም አይነት አስተማሪ ሳይኖረው ሽርክ የሚሰራ ሰው ወይም አድስ ሰለምቴ ከሆነ ይህ አካል እስከሚደርሰው ዑዝር አለው ይላሉ ። ካላወቀ ሽርክ ቢሰራም ዑዝር አለው ይላሉ ። ይሔ መዝሐብ እነ ሸይኽ ሙሐመድ ኢብን ዓብዱል ወሐብ የሔዱበት ነው ይላሉ ። ይህቺ አገላለፅ ናት ለሰው እንደጭቃ እያዳለጠችው ያለችው ይህቺ ናት ። ከልብህ ተገንዘበውማ ....
ልብ በሉ ከላይ ዑለሞቹ የተወዛገቡበት ዑዝር የቅጣቱን ነው እንጂ ሽርክ ሰሪውን ሙስሊም ወይም ሙሽሪክ ስለማለት አይደለም ። ማሳያው ሸይኹ ቀጥለው እንድህ አሉ ። የሁለተተኛዎቹ ዑለሞች ዑዝር አለው ማለታቸው ሙስሊም ነው ማለታቸው አይደለም ...በዱንያማ ሙዓመላ የሚደረገው እንደሙሽሪክ ነው አሉ ...ስለዚህ የዑለሞቹ የዑዝር ቢል ጀህል ውዝግብ ስለመቀጣትና አለመቀጣት እንጂ ሽርክ የሚሰራው ሰው ሙስሊም እንበለው ሙሽሪክ ስለሚለው አይደለም ። ምክናየቱም መጀመሪያ ዑዝር የለውም ያሉት ደምድመዋል ጨርሰዋል ። የሁለተኞቹ ዑዝር የሚሰጡት ግን ዑዝር አለው ይሉና ዱንያ ላይ ግን እንደሙሽሪክ ሙዓመላ ይደረጋል ማለትም አይሰገድበትም አይወርስም አይወረስም ማለታቸው እንደሆነ ሸይኹ በደንብ አብራርተዋል ። ይህም መዝሐብ የሁለቱ ኢማሞች የብን ተይሚያና የሙሐመድ ብን ዓብዱል ወሐብ መዝሐብ እንደሆነ ገልፀዋል ።
👌አጭሩን ሳያውቅ ሽርክ የሚሰራው ሰውዬ ዑዝር ይሰጠዋል ማለት ሙስሊም ነው ሳይሆን ሳይደርሰው አይቀጣም ነው ። ስለዚህ የዑለሞቹ ኺላፍ ቅጣቱን በተመለከተ እንጂ ሽርክ ሰሪው ሙሽሪክ ነው አይ ሙስሊም ነው በሚለው ነጥብ ላይ አይደለም ። ሽርክ የሚሰራ ሙሽሪክ ለመባሉ መጀመሪያ ኺላፍ የለም ። ይሔኛው ኺላፍ እንደደረሰው ተቆጥሮ ይቀጣል አይቀጣም ነው ። በቃ ባጭሩ ዑለሞቹ በየትኛውም ቦታ ዑዝር ይሰጠዋል ሲሉህ ሳያውቅ አይቀጣም እንጅ ሰውዬውን ሽርክ ቢሰራም ሙስሊም እንበለው ማለታቸው አይደለም ። የኛም መዝሐብ ሁለተኞቹ የሔዱበት ዑዝር ቢል_ጀህል አለ የሚለው ነው ።
👌 ይሔ ድምፅ የዑለሞቹ መሠረታዊ መነሻ ሙህከሙና የተረዘረ ስለሆነ አንብቡት ። የዑለሞቹን ተእሲላት ሳይረዱ ዑዝር አለው ሲሏቸው ሮጠው ያሰልሙልካል ። ሸይኹ ከበቂ በላይ አብራርተውታል ሰማይ ከላይ ነው መሬት ከታች ነው አይነት ገለፃ ገልፀውልካል ። ለመወዛገብ የፈለገ መወዛገብ መብቱ ነው ። ግን በመሻይኾቻችን ላይ እየተለጠፋችሁ የቅጣቱን ዑዝር እያመጣችሁ አትወለካከፉብን ።
👌አረብያ የሚገባህ መስማት የምትችል ድምፁን ስማው አዳምጥ ... ድምፁ የማይገባህ ወደ ፅሁፍ የተቀየረውን አንብብ ... የሙነወር ልጅ አያጃጅልህ እሱ ጋዜጠኛ እንጂ የቀራ ሰው አይደለም ...❗️
👌
قال شيخنا العلامة النحرير الشيخ عبد العزيز الراجحي حفظه الله ورعاه وأطال عمره في طاعته وعبادته السؤال:
هل يعذر من يطوف بالقبر أو
يفعل شيئا من وسائل الشرك بالجهل، أي:
إذا كان جاهلا أن ما يعمله شركا،
أرجو التفصيل؟الجواب:
هذا فيه قولان للعلماء، بعد بعثة الرسول عليه الصلاة والسلام هم أهل الفترات قبل بعثة الرسول عليه الصلاة والسلام هؤلاء فيهم كلام لأهل العلم، أنهم يمتحنون،
لكن بعد بعثة النبي -صلى الله عليه وسلم-، وبعد نزول القرآن، الله تعالى يقول:َ (وما كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّى نَبْعَثَ رَسُولًا)
الله بعث الرسول وأنزل القرآن، فهل يعذر المشرك إذا لبس عليه كأن يطوف بالقبور ويدعوها من دون الله، ويذبح لها، لكن لبس عليه علماء الشرك فصار مغطى عليه الحق ، ولا يبصر الحق ولا يعلمه بسبب تلبيس علماء السوء، الذين يلبسون عليه، ويحسنون له الشرك.قال بعض العلماء: إنه يعذر في هذه الحالة،
ولكن يعامل في الدنيا معاملة المشركين، لا يغسل، ولا يصلى عليه، ولا يدفن مع المسلمين في مقابرهم، وفي الآخرة أمره إلى الله، حكمه حكم أهل الفترات، وهذا هو الذي ذهب إليه الشيخ محمد بن عبد الوهاب رحمه الله قال: لا نكفر أحدا حتى تقوم عليه الحجة, و قال آخرون من أهل العلم: إنه لا يعذر أحدٌ بعد بعثة الرسول عليه الصلاة والسلام لأن الله يقول: (وما كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّى نَبْعَثَ رَسُولًا) وقد بعث الرسول، وأنزل القرآن، والقرآن يتلى والنصوص واضحة في بيان الشرك والتحذير منه،
فلا يعذرون هما قولان لأهل العلم، ذكرهما شيخ الإسلام ابن تيمية وغيره، وعلى كل حال من يقول إنه يعذر، يقول: في الدنيا يعامل معاملة المشركين بمعنى أنه لا يغسل، ولا يصلى عليه، ولا يدفن مع المسلمين في مقابرهم، ولا يتصدق عنه، ولا يحج عنه، ولا يدعى له بالمغفرة والرحمة، أما في الآخرة فأمره إلى الله.----------🔺 🔺--------
🔺🔺 አዳምጧት 🔺🔺
👌
https://t.me/Al_menjeniq_R/332-------
👌
https://t.me/Al_menjeniq_R/332