Forward from: 👌 ደዕዋ ሰለፍያ ጃማ/ደጎሎ
ልብ በሉ ይሔንን ተረት የሰጡት ከዚህ በፊት ቢስቲማ ሔደው ሙስጠፋ የመስጅዱ ኮሚቴዎች ከቢስቲማ መስጅድ አባረውት በመንደር ውስጥ ሲከታተሉት ሚስት አግብቶ አገኙት እያሉ የባጥ የቆጡን ያወሩ መዋሸት እንኳ ከማይችሉ ፋራ ኡስታዞች ይዞ ዛሬም ይተረተራል ። ሸሁ ቂያማ አለብህ ቀብርም አለብህ ያንተ ውሸት እንደማንኛውም ተራ ውሸት አይደለም በመሻይኽ እጥረት ባንተ በጃሒሉ ስር የወደቁ 97K ሺ ሚስኪኖች አሉ ዋሽተህ አታስዋሻቸው
። ካድማስ አድማስ በሚያዳርሰው ቻናልህ ተቀደህ በቀብር ውስጥ ጉንጭህ ከሚቀደድ ረጋ ብለህ አስበህ መረጃ ያለበትን ብትናገር ላንተም ለኛም ለመንጋዎችህም ጠቃሚ ይሆን ነበር ..።
عن سمرة بن جندب "" أَمَّا الَّذِي رَأَيْتَهُ يُشَقُّ شِدْقُهُ فَكَذَّابٌ يُحَدِّثُ بِالْكَذْبَةِ، فَتُحْمَلُ عَنْهُ حَتَّى تَبْلُغَ الْآفَاقَ فَيُصْنَعُ بِهِ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ." البخاري
👉ለመሆኑ ያ ፍትሐዊይ ነው የምትለው ብዕርህ የት ሔዴ ..ነው ስትቆጣ ስትበሳጭ ስትመቀኝ እንድህ ያደርግካል..❓
___
👉ስማኝማ ይህንን ሁሉ የቃሚ ቂሷ ከምትዘባርቅ አረጋግጠህ መረጃ ይዘህ ሐጢያትና ስህተት ያልከውን በመረጃ አስደግፈህ ብትመክረን ብትተቸን ምናልባትም ከተሳሳትን የሒዳያ ሰበብ ልትሆነን ትችል ነበር ። ነገር ግን ስሜትህን ለማርካት እንድሁም ንደትህንና ቁጭትህን ለመወጣት ወይም ያመረቀዘ ቂምህን አጋጣሚ ጠብቀህ ለመበቀል ብቻ መፃፍህ አንተንም ሆነ መንጋዎችህን ይጎዳል እንጂ መሬት ላይ ጠብ የሚል ነገር የለም ። ደግሞም ንግርህ ድፍረት እንጂ ኢኽላስም አይኖረውም ። አልሰማ አልክ እንጂ እኛማ ገና ከጧቱ ነግረንህ ነበር ብዕርህ ሆድ እንጂ አይንና ጆሮ የለውም ። ብዕርህ ህሌናም የለውም ። ከጧት ጀምሮ ብዕርህ ይቀፈናል ። የአማረኛ አሰካኩና ቅኝቱ ራሱ ከሐሰን ታጁ መፅሐፍ የተቀዳ ደረቅ የቃላት ስብስብ እንጂ መረጃ ቀርቶ ለዛ የለውም ።
ጋዜጠኛው ሆይ ልብ በልማ ...
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
👉 አሉ ተብሎ ሁክም አዘል ረድ አይፃፍም ። በሰው ላይ ሁክም ወይም ብይንም አይሰጥም ። ያውም ከምናውቃቸው ከቀጣፊዎችህ ይዘህ ይህንን ቃርቃር የሚል ፍልስፍናህን መለቅለቅህ ደግሞ ውስጥህ ምን ያክል እንደተጎዳ ያሳብቅብካል እንጂ ሌላ በመሬት ላይ የሚያመጣው ለውጥ የለም ። ቆይ ለመሆኑ ያ ወሰጥያ የሚደሰኩረው አስመሳይ ብዕርህ ምነው ዛሬ ማረጋገጥ ቀርቶ ማስመሰል እንኳ ተሳነው..❓
ድሮውንም በአሉ ወሬ የሚገነባ ዘገባ ከመላምትነት አይዘልም ።
---
እስኪ ስለመገለባበጥ
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
👉 ጋዜጠኛው የሙነወር ልጅ ሆይ :- ቆይ አንተ በልጅነትህ ከነቤተሰብህ የጫሌን ጋቻ ስትማፀን አደክ ያንን ትተህ በግዜው ወሐብያ ወደሚባለው በተማሪነት ዘመንህ ተገለበጥክ ...ከዚያ ደሴ በሰይድ ቁጥብ እየተነታረካችሁ ከኢኽዋን የሚነታረክ መንሐጁን የማያውቅ መንጋ ሆናችሁ ። ዩኒቨርሲቲ ገብተህ ሒስትሪህን ተምረህ ስትወጣ ደግሞ የጠጣህ ጀምዒይ ሆንክና ፅሁፍ ጀመርክ ከብን መስዑድ ወይም ከመርከዙ ሰዎችጋ ጋብቻ ፈፅመህ አብረህ መጓዝ ጀመርክ ።
👉አብነት የነበረችዋ የብን መስዑድ መርከዝ ጫጉላህ እንደነበረች ጠንቅቄ አውቃለሁ ። ቆየት አልክና በፅሁፍህ የሸወድካቸውና የቀራህ የመሰላቸው ገልቱ ተማሪዎችን ማጠራቀምህን ስታውቅ ከሳዳት ገጠማችሁና የመርከዙን ሰዎች ጭፍጨፋ ጀመርክ ። ብዙም ሳትቆይ በአረብ አገርና በዩኒቨርሲቲ ባሉት ጨቅላዎችህ ተሸለለልህ አንተም አንበሳ አንበሳ ሰራህ መፅሐፍ ፃፍክ ሸጥክ አጋጣሚ ገበያውን ተጠቀምክና ኑሮህን ቀየርክ ። ከዚያ ከለተሞጋ ስትጋጩ የትናንትናዎቹን ሰዎች ተንሸራተህ የሙሐመደል ኢማምን ኢባናን አንብበህ ቅዝቅዝ አልክና እንደገና የኋላ ማርሽ በማስገባት በስንት አመት የወጣሃውን የመንሐጅ አቀበት እንደገና ተመልሰክ ቁልቁለቱን ሳምንታት ባልጨረሰው ፍጥነትህ ወረድከው ። ይሔንን ቅዱስ ኺላፍ እንበለው ...❓ ወይስ ቅዱስ አክሮባት እንበለው ...❓
👉ወንድሞችዬ ባጭሩ ጋዜጠኛው መብስልም ይበለው ከፈለገ መስለሐ መፍሰዳ ማየት ይበለው ስለ ኢብን መስዑዶችና ስለ ኢኽዋንዮች ትራሱን አበጃጅቶ ለሽ ብሎ ተኝቷል አልፎ አልፎ እንደነማማ አሽሙሩን ጣል እያደረገ እየኖረ ነው ። አዎ ትገርሚኛለሁ እያለ ባሽሙር ሲለቀልቅ የነበረው ንደተኛው ጋዜጠኛ ዛሬ ዝም ብሏል ። ይሔ በቻናሉ ላይ በለዘብተኝነት የሰበሰበው በተለያዬ ባራት አቅጣጫ የሚያስብ የተለያየ መንጋ ነው ።
👉 ጋዜጠኛውኮ ሲናደድ ሲገነፍል የሚፅፈውን አያውቀውም :- ሸሁ ስትናደድ አትፃፍ ብየውም ነበር :: አስታውሳለሁ አንድ ጊዜ የህየል_ሐጁሪን በመተቸት የሸይኽ ረቢዕን በየህያ ላይ የተናገሩትን የህያ ውሸታም ነው ያሉበትን ንግግር ተርጉሞ በመልቀቅ የህየል_ሐጁሪን በአስቀያሚ ገለፃ ወረፈው ። ሰለፍያ ከደማጅ የምትመጣ ሰልባጅ አይደለችም እያለ ሲበጠረቅም ቆዬ ... የሐጁሪ መንጋዎች እያለ ሲፅፍም ከቆየ በኋላ ዛሬ ላይ እንደገና ያለምንም ተውበት አክሮባት ሰርቶ በእኛ እልህ ወይም ዑዝር ቢል _ጀህል ስላገናኛቸውና እንደ አዝማሪ አየር ንብረቱን እያዬ ስለሚጓዝና እንደ አስለቃሽ የሰውን የማዘኛ ስስ ብልት እያዬ ማስለቀስና ማላቀስ ሙያው ስለሆነ ይህንን ሙያ ስለተካነበት በነሱ ለመወደስ ብሎ ሸይክ የህያ ታላቅ የየመን ዓሊም ነው አላህ ይጠብቀው እያለ በሚገርም ሁኔታ አሽቃበጠ ።
ይህ ሁሉ እንደላሊባ ወይም እንደ አዝማሪ ሲያሽቃብጥ ለመሆኑ ቅንጣት ጥርጣሬ የለንም ። የሚገርመው "" ሳይጠይቁ ያመኑ ብፁዓዊያን ናቸው "" የሚለው ተረት የሚገልፃቸው ተማሪዎቹ ወይም እንደ ሱለይማን ጅኖች ታዛዥ የሆኑት መንጋዎቹ ቢያንስ የትናንትናውን ተውበት አድርግ እንጅ ኡስታዝ አይሉትም ።
👉 ለመሆኑ ጋዜጠኛው እንደዚህ መከረባበቱ ምራቅ እየዋጠ መሆኑ ነው ወይስ የእውቀት አድማሱ እየሰፋ ነው ..❓ በሚገርምና በሚያደናግር ሁኔታ መንሐጁን እብድ የበላው በሶ ያስመሰለ ብቸኛው ብርቅዬ እንሰሳ እሱን አየሁ ። እኛ ግን ከጀምዒያም ይሁን ከሌላ መንሐጅ ስንወጣ በግልፅ ተውበት ነው :: ባጭሩ የዑለማ ኺላፍ አለበት እያለ እያመጣ መንሐጃቸውን መ)ሁሉም አድርጎታል ። ባለንበት ተጠጨባጭ ከዚያ ሁሉ ጉዞው በመቀጠል አሁን ላይ የቀለጠና ሱፐር ማርኬት የሆነውን የሙመይዓ መዝሐብ እስከ እግር ጥፍሩ ተዘፈቆበታል ..። እሺ ይሔስ ቅዱስ መገለባበጥ ነው የሚባለው ..❓
። ካድማስ አድማስ በሚያዳርሰው ቻናልህ ተቀደህ በቀብር ውስጥ ጉንጭህ ከሚቀደድ ረጋ ብለህ አስበህ መረጃ ያለበትን ብትናገር ላንተም ለኛም ለመንጋዎችህም ጠቃሚ ይሆን ነበር ..።
عن سمرة بن جندب "" أَمَّا الَّذِي رَأَيْتَهُ يُشَقُّ شِدْقُهُ فَكَذَّابٌ يُحَدِّثُ بِالْكَذْبَةِ، فَتُحْمَلُ عَنْهُ حَتَّى تَبْلُغَ الْآفَاقَ فَيُصْنَعُ بِهِ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ." البخاري
👉ለመሆኑ ያ ፍትሐዊይ ነው የምትለው ብዕርህ የት ሔዴ ..ነው ስትቆጣ ስትበሳጭ ስትመቀኝ እንድህ ያደርግካል..❓
___
👉ስማኝማ ይህንን ሁሉ የቃሚ ቂሷ ከምትዘባርቅ አረጋግጠህ መረጃ ይዘህ ሐጢያትና ስህተት ያልከውን በመረጃ አስደግፈህ ብትመክረን ብትተቸን ምናልባትም ከተሳሳትን የሒዳያ ሰበብ ልትሆነን ትችል ነበር ። ነገር ግን ስሜትህን ለማርካት እንድሁም ንደትህንና ቁጭትህን ለመወጣት ወይም ያመረቀዘ ቂምህን አጋጣሚ ጠብቀህ ለመበቀል ብቻ መፃፍህ አንተንም ሆነ መንጋዎችህን ይጎዳል እንጂ መሬት ላይ ጠብ የሚል ነገር የለም ። ደግሞም ንግርህ ድፍረት እንጂ ኢኽላስም አይኖረውም ። አልሰማ አልክ እንጂ እኛማ ገና ከጧቱ ነግረንህ ነበር ብዕርህ ሆድ እንጂ አይንና ጆሮ የለውም ። ብዕርህ ህሌናም የለውም ። ከጧት ጀምሮ ብዕርህ ይቀፈናል ። የአማረኛ አሰካኩና ቅኝቱ ራሱ ከሐሰን ታጁ መፅሐፍ የተቀዳ ደረቅ የቃላት ስብስብ እንጂ መረጃ ቀርቶ ለዛ የለውም ።
ጋዜጠኛው ሆይ ልብ በልማ ...
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
👉 አሉ ተብሎ ሁክም አዘል ረድ አይፃፍም ። በሰው ላይ ሁክም ወይም ብይንም አይሰጥም ። ያውም ከምናውቃቸው ከቀጣፊዎችህ ይዘህ ይህንን ቃርቃር የሚል ፍልስፍናህን መለቅለቅህ ደግሞ ውስጥህ ምን ያክል እንደተጎዳ ያሳብቅብካል እንጂ ሌላ በመሬት ላይ የሚያመጣው ለውጥ የለም ። ቆይ ለመሆኑ ያ ወሰጥያ የሚደሰኩረው አስመሳይ ብዕርህ ምነው ዛሬ ማረጋገጥ ቀርቶ ማስመሰል እንኳ ተሳነው..❓
ድሮውንም በአሉ ወሬ የሚገነባ ዘገባ ከመላምትነት አይዘልም ።
---
እስኪ ስለመገለባበጥ
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
👉 ጋዜጠኛው የሙነወር ልጅ ሆይ :- ቆይ አንተ በልጅነትህ ከነቤተሰብህ የጫሌን ጋቻ ስትማፀን አደክ ያንን ትተህ በግዜው ወሐብያ ወደሚባለው በተማሪነት ዘመንህ ተገለበጥክ ...ከዚያ ደሴ በሰይድ ቁጥብ እየተነታረካችሁ ከኢኽዋን የሚነታረክ መንሐጁን የማያውቅ መንጋ ሆናችሁ ። ዩኒቨርሲቲ ገብተህ ሒስትሪህን ተምረህ ስትወጣ ደግሞ የጠጣህ ጀምዒይ ሆንክና ፅሁፍ ጀመርክ ከብን መስዑድ ወይም ከመርከዙ ሰዎችጋ ጋብቻ ፈፅመህ አብረህ መጓዝ ጀመርክ ።
👉አብነት የነበረችዋ የብን መስዑድ መርከዝ ጫጉላህ እንደነበረች ጠንቅቄ አውቃለሁ ። ቆየት አልክና በፅሁፍህ የሸወድካቸውና የቀራህ የመሰላቸው ገልቱ ተማሪዎችን ማጠራቀምህን ስታውቅ ከሳዳት ገጠማችሁና የመርከዙን ሰዎች ጭፍጨፋ ጀመርክ ። ብዙም ሳትቆይ በአረብ አገርና በዩኒቨርሲቲ ባሉት ጨቅላዎችህ ተሸለለልህ አንተም አንበሳ አንበሳ ሰራህ መፅሐፍ ፃፍክ ሸጥክ አጋጣሚ ገበያውን ተጠቀምክና ኑሮህን ቀየርክ ። ከዚያ ከለተሞጋ ስትጋጩ የትናንትናዎቹን ሰዎች ተንሸራተህ የሙሐመደል ኢማምን ኢባናን አንብበህ ቅዝቅዝ አልክና እንደገና የኋላ ማርሽ በማስገባት በስንት አመት የወጣሃውን የመንሐጅ አቀበት እንደገና ተመልሰክ ቁልቁለቱን ሳምንታት ባልጨረሰው ፍጥነትህ ወረድከው ። ይሔንን ቅዱስ ኺላፍ እንበለው ...❓ ወይስ ቅዱስ አክሮባት እንበለው ...❓
👉ወንድሞችዬ ባጭሩ ጋዜጠኛው መብስልም ይበለው ከፈለገ መስለሐ መፍሰዳ ማየት ይበለው ስለ ኢብን መስዑዶችና ስለ ኢኽዋንዮች ትራሱን አበጃጅቶ ለሽ ብሎ ተኝቷል አልፎ አልፎ እንደነማማ አሽሙሩን ጣል እያደረገ እየኖረ ነው ። አዎ ትገርሚኛለሁ እያለ ባሽሙር ሲለቀልቅ የነበረው ንደተኛው ጋዜጠኛ ዛሬ ዝም ብሏል ። ይሔ በቻናሉ ላይ በለዘብተኝነት የሰበሰበው በተለያዬ ባራት አቅጣጫ የሚያስብ የተለያየ መንጋ ነው ።
👉 ጋዜጠኛውኮ ሲናደድ ሲገነፍል የሚፅፈውን አያውቀውም :- ሸሁ ስትናደድ አትፃፍ ብየውም ነበር :: አስታውሳለሁ አንድ ጊዜ የህየል_ሐጁሪን በመተቸት የሸይኽ ረቢዕን በየህያ ላይ የተናገሩትን የህያ ውሸታም ነው ያሉበትን ንግግር ተርጉሞ በመልቀቅ የህየል_ሐጁሪን በአስቀያሚ ገለፃ ወረፈው ። ሰለፍያ ከደማጅ የምትመጣ ሰልባጅ አይደለችም እያለ ሲበጠረቅም ቆዬ ... የሐጁሪ መንጋዎች እያለ ሲፅፍም ከቆየ በኋላ ዛሬ ላይ እንደገና ያለምንም ተውበት አክሮባት ሰርቶ በእኛ እልህ ወይም ዑዝር ቢል _ጀህል ስላገናኛቸውና እንደ አዝማሪ አየር ንብረቱን እያዬ ስለሚጓዝና እንደ አስለቃሽ የሰውን የማዘኛ ስስ ብልት እያዬ ማስለቀስና ማላቀስ ሙያው ስለሆነ ይህንን ሙያ ስለተካነበት በነሱ ለመወደስ ብሎ ሸይክ የህያ ታላቅ የየመን ዓሊም ነው አላህ ይጠብቀው እያለ በሚገርም ሁኔታ አሽቃበጠ ።
ይህ ሁሉ እንደላሊባ ወይም እንደ አዝማሪ ሲያሽቃብጥ ለመሆኑ ቅንጣት ጥርጣሬ የለንም ። የሚገርመው "" ሳይጠይቁ ያመኑ ብፁዓዊያን ናቸው "" የሚለው ተረት የሚገልፃቸው ተማሪዎቹ ወይም እንደ ሱለይማን ጅኖች ታዛዥ የሆኑት መንጋዎቹ ቢያንስ የትናንትናውን ተውበት አድርግ እንጅ ኡስታዝ አይሉትም ።
👉 ለመሆኑ ጋዜጠኛው እንደዚህ መከረባበቱ ምራቅ እየዋጠ መሆኑ ነው ወይስ የእውቀት አድማሱ እየሰፋ ነው ..❓ በሚገርምና በሚያደናግር ሁኔታ መንሐጁን እብድ የበላው በሶ ያስመሰለ ብቸኛው ብርቅዬ እንሰሳ እሱን አየሁ ። እኛ ግን ከጀምዒያም ይሁን ከሌላ መንሐጅ ስንወጣ በግልፅ ተውበት ነው :: ባጭሩ የዑለማ ኺላፍ አለበት እያለ እያመጣ መንሐጃቸውን መ)ሁሉም አድርጎታል ። ባለንበት ተጠጨባጭ ከዚያ ሁሉ ጉዞው በመቀጠል አሁን ላይ የቀለጠና ሱፐር ማርኬት የሆነውን የሙመይዓ መዝሐብ እስከ እግር ጥፍሩ ተዘፈቆበታል ..። እሺ ይሔስ ቅዱስ መገለባበጥ ነው የሚባለው ..❓