በጎንደር እገታ❗️
በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከባድ ተሽከርካሪን የሚይዙ በሹፊሮች እገታ፤ እንዲሁም ግድያ እየደረሰባቸዉ መሆኑ በተደጋጋሚ እየተዘገበ መሆኑ ይታወቃል። በአማራ ክልል ምዕራብ፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች የሚገኙ ሹፌሮች በየመንገዱ እየታገቱ ከአቅማቸው በላይ ገንዘብ እንደሚጠየቁ፣ እንደሚደበደቡና እንደሚገደሉ እማኞችን ጠቅሷ ዶቼቬሌ ዘግቧል።
በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከባድ ተሽከርካሪን የሚይዙ በሹፊሮች እገታ፤ እንዲሁም ግድያ እየደረሰባቸዉ መሆኑ በተደጋጋሚ እየተዘገበ መሆኑ ይታወቃል። በአማራ ክልል ምዕራብ፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች የሚገኙ ሹፌሮች በየመንገዱ እየታገቱ ከአቅማቸው በላይ ገንዘብ እንደሚጠየቁ፣ እንደሚደበደቡና እንደሚገደሉ እማኞችን ጠቅሷ ዶቼቬሌ ዘግቧል።