በአባድራ አካባቢው ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፅንፈኛ ቡድኑ አባት በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
ራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራው የፅንፈኛው ቡድን በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖ ዳንግላ ወረዳ በተለያዩ ቀጠናዎች በመንቀሳቀስ የህዝብን ንብረት ከማውደሙ በተጨማሪ የህብረተሰቡን ሰላም በማወክ እረፍት እያሳጣ የነበረው ሃይል የመከላከያ ሰራዊትና የአካባቢው የፀጥታ ሀይል ባደረሰበት ጥቃት እየተደመሰሰ እና እጅ እየሠጠ ይገኛል።
ሰራዊቱ በአባድራና አካባቢው በአካሄደው አሰሳ በርካታ የፅንፈኛ ቡድኑ አባላት ከወረዳው ተቋማት የዘረፋቸውን ቁሣቁሶችን ጨምሮ ልዩ ልዩ የጦር መሣሪያዎን ከፅንፈኛ ቡድኑ መማረክ ችላል።
ፅንፈኛ ቡድኑ የኔ በሚለው ህዝብ ላይ ያደረሰው ግፍና በደል ታሪክ የማይሽረው ጠባሳ በመሆኑ ቡድኑ ወደ ሰላም እንዲመጣና የወረዳው ህዝብ የሰላም አየር እንዲያገኝ ሁሉም አበክሮ ሊሰራ ይገባል።
መረጃው፦የአዊ ብሄረሰብ ዞን ፖሊስ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ነው።
ራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራው የፅንፈኛው ቡድን በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖ ዳንግላ ወረዳ በተለያዩ ቀጠናዎች በመንቀሳቀስ የህዝብን ንብረት ከማውደሙ በተጨማሪ የህብረተሰቡን ሰላም በማወክ እረፍት እያሳጣ የነበረው ሃይል የመከላከያ ሰራዊትና የአካባቢው የፀጥታ ሀይል ባደረሰበት ጥቃት እየተደመሰሰ እና እጅ እየሠጠ ይገኛል።
ሰራዊቱ በአባድራና አካባቢው በአካሄደው አሰሳ በርካታ የፅንፈኛ ቡድኑ አባላት ከወረዳው ተቋማት የዘረፋቸውን ቁሣቁሶችን ጨምሮ ልዩ ልዩ የጦር መሣሪያዎን ከፅንፈኛ ቡድኑ መማረክ ችላል።
ፅንፈኛ ቡድኑ የኔ በሚለው ህዝብ ላይ ያደረሰው ግፍና በደል ታሪክ የማይሽረው ጠባሳ በመሆኑ ቡድኑ ወደ ሰላም እንዲመጣና የወረዳው ህዝብ የሰላም አየር እንዲያገኝ ሁሉም አበክሮ ሊሰራ ይገባል።
መረጃው፦የአዊ ብሄረሰብ ዞን ፖሊስ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ነው።