ዴክለን ራይስ ከምሽቱ ጨዋታ በኋላ !
"እስከ ውድድር አመት መጨረሻ ድረስ ያለንን ሁሉንም ነገር እንሰጣለን! ሊቨርፑል አስደናቂ ነበሩ ነገርግን ገና አላበቃም መግፋታችንን መቀጠል አለብን እኛ አርሰናል ነን።"
"አሁንም ብዙ ጨዋታዎች ይቀራሉ"
@BisratSportTm
"እስከ ውድድር አመት መጨረሻ ድረስ ያለንን ሁሉንም ነገር እንሰጣለን! ሊቨርፑል አስደናቂ ነበሩ ነገርግን ገና አላበቃም መግፋታችንን መቀጠል አለብን እኛ አርሰናል ነን።"
"አሁንም ብዙ ጨዋታዎች ይቀራሉ"
@BisratSportTm