የአየር ንብረት ለውጡ በኃይል አቅርቦቱ ላይ ችግር እንዳይፈጥር በትኩረት መስራት ይገባል
.....///.....
በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተው የአየር ንብረት ለውጥ በኃይል አቅርቦቱ ላይ ችግር እንዳይፈጥር በትኩረት መስራት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር አሸብር ባልቻ አሳሰቡ።
በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የተመራው የከፍተኛ ሥራ አመራር ቡድን በጊቤ ሦስት የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በመገኘት ውይይትና የመስክ ምልከታ አድርጓል።
በዚህ ወቅት የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ሰሙ እንደገለጹት የኃይል ማመንጫ ጣቢያው በዓመት እስከ 6 ሺህ 500 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል በማመንጨት ለብሔራዊ የኃይል ቋት ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጥሎ ከፍተኛውን ድርሻ እያበረከተ ይገኛል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የአየር-ንብረት-ለውጡ-በኃይል-አቅርቦቱ-ላ&lang=am
"ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም
.....///.....
በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተው የአየር ንብረት ለውጥ በኃይል አቅርቦቱ ላይ ችግር እንዳይፈጥር በትኩረት መስራት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር አሸብር ባልቻ አሳሰቡ።
በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የተመራው የከፍተኛ ሥራ አመራር ቡድን በጊቤ ሦስት የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በመገኘት ውይይትና የመስክ ምልከታ አድርጓል።
በዚህ ወቅት የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ሰሙ እንደገለጹት የኃይል ማመንጫ ጣቢያው በዓመት እስከ 6 ሺህ 500 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል በማመንጨት ለብሔራዊ የኃይል ቋት ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጥሎ ከፍተኛውን ድርሻ እያበረከተ ይገኛል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የአየር-ንብረት-ለውጡ-በኃይል-አቅርቦቱ-ላ&lang=am
"ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም