"መንግስት ለሸገር ከተማ ባለስልጣናት በአዲስአበባ የኮንዶሚኒየም ቤት እያደለ ነዉ" ተባለ!!
መንግስት ለሸገር ከተማ ባለስልጣናት በአዲስአበባ የኮንዶሚኒየም ቤት እየሰጠ መሆኑ ተሰማ!!
የሸገር ከተማ አስተዳደር አመራሮች በተለያዩ የአዲስአበባ ቦታዎች ላይ በሚገኙ የኮንዶሚኒየም ህንጻዎች ላይ እጣ እየወጣ መኖሪያ ቤት እየተሰጣቸዉ መሆኑን ተጠቅሷል።
ለዚህ እንዲረዳ በሚልም የብድር አማራጭ በሲንቄ ባንክ በኩል እየተመቻቸ ነዉ ያለዉ የመሠረት ሚዲያ ዘገባ ጉዳዩን ያዉቃሉ ያላቸዉ ምንጭ አመታትን ቆጥበዉ ከዛሬ ነገ ይደርሰኛል በሚል የነበራቸዉ የኮንዶሚኒየም ቤት ተስፋ መሟጠጡን እና መሰል ድርጊቶች በሀገር ተስፋ እንድቆርጥ ያስደርጋሉ ሲሉ ተናግረዋል።
#መሠረትሚዲያ
ገና ምን ታይቶ የ 97 እና የ 2005 ተመዝጋቢዎች እርማችሁን አውጡ
መንግስት ለሸገር ከተማ ባለስልጣናት በአዲስአበባ የኮንዶሚኒየም ቤት እየሰጠ መሆኑ ተሰማ!!
የሸገር ከተማ አስተዳደር አመራሮች በተለያዩ የአዲስአበባ ቦታዎች ላይ በሚገኙ የኮንዶሚኒየም ህንጻዎች ላይ እጣ እየወጣ መኖሪያ ቤት እየተሰጣቸዉ መሆኑን ተጠቅሷል።
ለዚህ እንዲረዳ በሚልም የብድር አማራጭ በሲንቄ ባንክ በኩል እየተመቻቸ ነዉ ያለዉ የመሠረት ሚዲያ ዘገባ ጉዳዩን ያዉቃሉ ያላቸዉ ምንጭ አመታትን ቆጥበዉ ከዛሬ ነገ ይደርሰኛል በሚል የነበራቸዉ የኮንዶሚኒየም ቤት ተስፋ መሟጠጡን እና መሰል ድርጊቶች በሀገር ተስፋ እንድቆርጥ ያስደርጋሉ ሲሉ ተናግረዋል።
#መሠረትሚዲያ
ገና ምን ታይቶ የ 97 እና የ 2005 ተመዝጋቢዎች እርማችሁን አውጡ