አሳዛኝ መረጃ‼️
ደራ ወረዳ በአማራ ተወላጆች ላይ እየተደረገ ያለው ጭፍጨፋ ‼️
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ሰለልኩላ ከተማ ነው የምኖረው ያሉ አንድ ነዋሪ የሰሞኑን ሁኔታ እንደሚከተለው ገልፀውታል።
"ሰሞኑን የኛ ወረዳ ከፍተኛ የአማራ እልቂት እየተፈፀመበት ይገኛል፣
በተለይ የአማረኛ ተናጋሪ የሆኑ ማህበረሰብ በከፍተኛ ሁኔታ የዘር ማጥፋት እየተደረገበት ይገኛል።
ከባለፈው እሁድ ጥቅምት 17/2/2017 ጀምሮ ከ150 በላይ ማህበረሰብ ውድ ሕይወታቸውን አጥተዋል። በርካቶች ቆስለዋል ታግተዋል ቤት ተቃጥሏል ንብረት ተዘርፏል።
በደራ ወረዳ ጉንደ መስቀል ከተማ ሙሉ የከተማው ህዝብ መርዶ እና (ድንኳን)ብቻ ነው።
የደራ ህዝብ በጋራ በአብይ አህመድ እና ከመልስ አብዲሳ ቀጥተኛው ድጋፍ በኦነግ ሼኔ የዘር ማጥፋት ከተጀመረበት ድፍን ሶስት(3)ዓመታት አልፎታል፣ነገር ግን መንግስታዊ ድጋፍ ስላለው የሚደርስለት አካል አላገኘም።
ለዚህ ነው አማራ ክልል ያለው ጦርነት ከክልሉ መውጣት አለበት የምንለው።
ደራ ወረዳ በአማራ ተወላጆች ላይ እየተደረገ ያለው ጭፍጨፋ ‼️
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ሰለልኩላ ከተማ ነው የምኖረው ያሉ አንድ ነዋሪ የሰሞኑን ሁኔታ እንደሚከተለው ገልፀውታል።
"ሰሞኑን የኛ ወረዳ ከፍተኛ የአማራ እልቂት እየተፈፀመበት ይገኛል፣
በተለይ የአማረኛ ተናጋሪ የሆኑ ማህበረሰብ በከፍተኛ ሁኔታ የዘር ማጥፋት እየተደረገበት ይገኛል።
ከባለፈው እሁድ ጥቅምት 17/2/2017 ጀምሮ ከ150 በላይ ማህበረሰብ ውድ ሕይወታቸውን አጥተዋል። በርካቶች ቆስለዋል ታግተዋል ቤት ተቃጥሏል ንብረት ተዘርፏል።
በደራ ወረዳ ጉንደ መስቀል ከተማ ሙሉ የከተማው ህዝብ መርዶ እና (ድንኳን)ብቻ ነው።
የደራ ህዝብ በጋራ በአብይ አህመድ እና ከመልስ አብዲሳ ቀጥተኛው ድጋፍ በኦነግ ሼኔ የዘር ማጥፋት ከተጀመረበት ድፍን ሶስት(3)ዓመታት አልፎታል፣ነገር ግን መንግስታዊ ድጋፍ ስላለው የሚደርስለት አካል አላገኘም።
ለዚህ ነው አማራ ክልል ያለው ጦርነት ከክልሉ መውጣት አለበት የምንለው።