ፓትሪክ ዶርጉ ስንት ጨዋታዎች ያመልጡታል ?
የማንችስተር ዩናይትዱ የመስመር ተጨዋች ፓትሪክ ዶርጉ ቡድኑ ኢፕስዊች ታውንን ባሸነፈበት የምሽቱ ጨዋታ ቀይ ካርድ መመልከቱ ይታወሳል።
ፓትሪክ ዶርጉ በቀጣይ ሶስት ጨዋታዎች በቅጣት ምክንያት እንደሚያመልጡት ማንችስተር ዩናይትድ ይፋ አድርጓል።
ይህንንም ተከትሎ ፓትሪክ ዶርጉ ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ
- ከፉልሀም ( ኤፌ ካፕ )
- አርሰናል እና
- ሌስተር ሲቲ ጋር የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የሚያመልጡት ይሆናል።
የማንችስተር ዩናይትዱ የመስመር ተጨዋች ፓትሪክ ዶርጉ ቡድኑ ኢፕስዊች ታውንን ባሸነፈበት የምሽቱ ጨዋታ ቀይ ካርድ መመልከቱ ይታወሳል።
ፓትሪክ ዶርጉ በቀጣይ ሶስት ጨዋታዎች በቅጣት ምክንያት እንደሚያመልጡት ማንችስተር ዩናይትድ ይፋ አድርጓል።
ይህንንም ተከትሎ ፓትሪክ ዶርጉ ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ
- ከፉልሀም ( ኤፌ ካፕ )
- አርሰናል እና
- ሌስተር ሲቲ ጋር የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የሚያመልጡት ይሆናል።