አያት መንግሥት ባለበት አገር የገዙትን ሱቅ አላስረክብም ብሎ ለ18 ዓመታት እያሰቃያቸው መሆኑን ገዥዎች ተናገሩ
የሚመለከተው የመንግሥት አካል መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል
‹‹ያሉትን ችግሮች በንግግር እንፍታ ብለናቸዋል››
አያት ሪል ስቴት
ከአያት አክሲዮን ማኅበር ከ18 ዓመታት በፊት የንግድ ሱቆችን ግዥ ሲፈጽሙ በገባው ውል መሠረት ሙሉ ለሙሉ ገንብቶ በ18 ወራት ሊያስረክባቸው ስምምነት የፈጸሙ ቢሆንም፣ የተለያዩ ምክንያቶችን በመስጠትና ምላሽ በመንፈግ ላለፉት 18 ዓመታት እያሰቃያቸው መሆኑንና ሊያስረክባቸው እንዳልቻለ ገልጸው፣ መንግሥት ባለበት አገር መበደል ስለሌለባቸው የሚመለከተው አካል መፍትሔ እንዲሰጣቸው ገዥዎች ጠየቁ፡፡
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ አሥር አያት ባቡር ጣቢያ አካባቢ ከ550 በላይ የንግድ ሱቆች...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/138841/
የሚመለከተው የመንግሥት አካል መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል
‹‹ያሉትን ችግሮች በንግግር እንፍታ ብለናቸዋል››
አያት ሪል ስቴት
ከአያት አክሲዮን ማኅበር ከ18 ዓመታት በፊት የንግድ ሱቆችን ግዥ ሲፈጽሙ በገባው ውል መሠረት ሙሉ ለሙሉ ገንብቶ በ18 ወራት ሊያስረክባቸው ስምምነት የፈጸሙ ቢሆንም፣ የተለያዩ ምክንያቶችን በመስጠትና ምላሽ በመንፈግ ላለፉት 18 ዓመታት እያሰቃያቸው መሆኑንና ሊያስረክባቸው እንዳልቻለ ገልጸው፣ መንግሥት ባለበት አገር መበደል ስለሌለባቸው የሚመለከተው አካል መፍትሔ እንዲሰጣቸው ገዥዎች ጠየቁ፡፡
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ አሥር አያት ባቡር ጣቢያ አካባቢ ከ550 በላይ የንግድ ሱቆች...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/138841/