በአማራ ክልል የመምህራን ግድያና ሕፃናት እንዳይማሩ የሚደረገው ማስፈራራት እንዲቆም ለኮሚሽኑ አጀንዳ ቀረበ
በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው አገራዊ የምክክር መድረክ፣ በመምህራን ላይ የሚፈጸም ግድያና ሕፃናት ወደ ትምህርት ገበታ እንዳይሄዱ የሚደረገው ማስፈራራት ሊቆም እንደሚገባ ተሳታፊ መምህራን ለኮሚሽኑ አጀንዳ እንዲሆን አቀረቡ፡፡
በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ከተማ በሚገኝ አንድ ትምህርት ቤት፣ በመምህርነት የሚያገለግሉ የተናገሩት የምክክሩ ተሳታፊ መምህር ዓለምነህ ገዛኸኝ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ነፍጥ ያነገቡ ኃይሎች ከመማር ማስተማሩ ሒደት ላይ እጃቸውን ሊሰበስቡ ይገባል፡፡ ‹‹የአማራ ክልል ቀውስና ግጭት ውስጥ ከገባ ሁለት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በእነዚህም ጊዜያት በርካታ ቁጥር ያላቸው መምህራን ተገድለዋል፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹በመንግሥትና በታጣቂዎች መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ተደርሶና አለመግባባቶች በውይይት ተፈትተው የመማር ማስተማሩ ሒደት ጤናማ ሆኖ መቀጠል ይኖርበታል፤›› ያሉት መምህሩ፣ ይህንን...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140091/
በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው አገራዊ የምክክር መድረክ፣ በመምህራን ላይ የሚፈጸም ግድያና ሕፃናት ወደ ትምህርት ገበታ እንዳይሄዱ የሚደረገው ማስፈራራት ሊቆም እንደሚገባ ተሳታፊ መምህራን ለኮሚሽኑ አጀንዳ እንዲሆን አቀረቡ፡፡
በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ከተማ በሚገኝ አንድ ትምህርት ቤት፣ በመምህርነት የሚያገለግሉ የተናገሩት የምክክሩ ተሳታፊ መምህር ዓለምነህ ገዛኸኝ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ነፍጥ ያነገቡ ኃይሎች ከመማር ማስተማሩ ሒደት ላይ እጃቸውን ሊሰበስቡ ይገባል፡፡ ‹‹የአማራ ክልል ቀውስና ግጭት ውስጥ ከገባ ሁለት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በእነዚህም ጊዜያት በርካታ ቁጥር ያላቸው መምህራን ተገድለዋል፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹በመንግሥትና በታጣቂዎች መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ተደርሶና አለመግባባቶች በውይይት ተፈትተው የመማር ማስተማሩ ሒደት ጤናማ ሆኖ መቀጠል ይኖርበታል፤›› ያሉት መምህሩ፣ ይህንን...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140091/