ቀያይ ሴጣኖች አሸንፈዋል
------------
ማንችስተር ዩናይትድ በውድድር አመቱ ለሶስተኛ ጊዜ ከሜዳው ውጭ አሸናፊ ሆኗል።
ክራቫንኮቴጅ ላይ ከፉልሃም ጋር ያደረገውን ጨዋታ ተከላካዩ ማርቲኔዝ ባስቆጠረው ብቸኛ ግብ አንድ ለባዶ አጠናቋል።
------------
ማንችስተር ዩናይትድ በውድድር አመቱ ለሶስተኛ ጊዜ ከሜዳው ውጭ አሸናፊ ሆኗል።
ክራቫንኮቴጅ ላይ ከፉልሃም ጋር ያደረገውን ጨዋታ ተከላካዩ ማርቲኔዝ ባስቆጠረው ብቸኛ ግብ አንድ ለባዶ አጠናቋል።