እስራኤል 118 ፍልስጤማውያን እስረኞችን ትለቃለች
-------------
የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው ቅዳሜ እለት 118 ፍልስጤማውያን እስረኞችን እስራኤል እንደምትለቅ ዛሬ አስታውቋል።
በአንፃሩ ሃማስ ሶስት የእስራኤል ታጋቾችን እንደሚፈታ ታውቋል።
ከሚፈቱት እስረኞች መካከል እድሜ ልክ እስር ተፈርዶባቸው የነበሩ ፍልስጤማውያን እንደሚገኙ ተገልጿል።
-------------
የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው ቅዳሜ እለት 118 ፍልስጤማውያን እስረኞችን እስራኤል እንደምትለቅ ዛሬ አስታውቋል።
በአንፃሩ ሃማስ ሶስት የእስራኤል ታጋቾችን እንደሚፈታ ታውቋል።
ከሚፈቱት እስረኞች መካከል እድሜ ልክ እስር ተፈርዶባቸው የነበሩ ፍልስጤማውያን እንደሚገኙ ተገልጿል።