ቶተንሀም ሆትሰፐር ሳቪንሆን ለማስፈረም ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቶተንሃም ሆትስፐር ሳቪንሆን ከማንቼስተር ሲቲ ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለ22 ዓመቱ ብራዚላዊ የመስመር አጥቂ ዝውውር 75 ሚሊየን ፓውንድና ብቃቱ እየታየ የሚጨመር 10 ሚሊየን ፓውንድ የሚከፍል ይሆናል።
ሳቪንሆ ከስፐርስ ጋር ለረጅም ጊዜ ውል ከመፈራረሙ በፊት የሕክምና ምርመራውን በመጠባበቅ ላይ መሆኑን ቢቢሲ ስፖርት ዘግቧል፡፡
ተጫዋቹ ለማንቼስተር ሲቲ ባደረጋቸው 36 ጨዋታዎች 4 ግቦችን በማስቆጠር፤ 2 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡
የፋና ስፖርት የፌስቡክ እና ቴሌግራም ገጾችን ይወዳጁ
ፌስቡክ https://web.facebook.com/fanasport
ቴሌግራም https://t.me/FMCSport
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቶተንሃም ሆትስፐር ሳቪንሆን ከማንቼስተር ሲቲ ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለ22 ዓመቱ ብራዚላዊ የመስመር አጥቂ ዝውውር 75 ሚሊየን ፓውንድና ብቃቱ እየታየ የሚጨመር 10 ሚሊየን ፓውንድ የሚከፍል ይሆናል።
ሳቪንሆ ከስፐርስ ጋር ለረጅም ጊዜ ውል ከመፈራረሙ በፊት የሕክምና ምርመራውን በመጠባበቅ ላይ መሆኑን ቢቢሲ ስፖርት ዘግቧል፡፡
ተጫዋቹ ለማንቼስተር ሲቲ ባደረጋቸው 36 ጨዋታዎች 4 ግቦችን በማስቆጠር፤ 2 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡
የፋና ስፖርት የፌስቡክ እና ቴሌግራም ገጾችን ይወዳጁ
ፌስቡክ https://web.facebook.com/fanasport
ቴሌግራም https://t.me/FMCSport