አርሰናል ከኮቨንትሪ ሲቲ - ቋሚ አሰላለፍ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2026/27 የውድድር ዓመት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከደቂቃዎች በኋላ በይፋ ይጀመራል፡፡
የአምናው የሊጉ ባለክብር አርሰናል በፍራንክ ላምፓርድ የሚመራውን የሻምፒዮንሺፑ ሻምፒዮን ኮቨንትሪ ሲቲ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በኤሚሬትስ ያስተናግዳል፡፡
ሁለቱ ክለቦች ቋሚ አሰላለፋቸውን ይፋ ያደረጉ ሲሆን፤ የመድፈኞቹ የክረምቱ ፈራሚ ክሪስቶስ ሶሊስ በቋሚነት ወደ ሜዳ ይገባል፡፡
ዴቪድ ራያ፣ ቤን ዋይት፣ ሞስኬራ፣ ጋብሬል ማጋሌሽ፣ ካላፊዮሪ፣ ዴክለን ራይስ፣ ሊውስ ስኬሊ፣ ኦዴጋርድ፣ ሳካ፣ ሶሊስ እና ካይ ሀቨርት በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ምርጥ 11 ውስጥ ተካትተዋል፡፡
ራሽወርዝ፣ ቫን ኤዊክ፣ ቶማስ፣ አሜንዳ፣ ዶሲልቫ፣ ግሪምስ፣ ኦኒዬካ፣ ቻውና፣ ቶማስ አሳንቴ፣ ሲምስ አርሰናልን በሚገጥመው የኮቨንትሪ ሲቲ ቋሚ አሰላለፍ የተካተቱ ተጫዋቾች ናቸው፡፡
የፋና ስፖርት የፌስቡክ እና ቴሌግራም ገጾችን ይወዳጁ
ፌስቡክ https://web.facebook.com/fanasport
ቴሌግራም ?? https://t.me/FMCSport
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2026/27 የውድድር ዓመት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከደቂቃዎች በኋላ በይፋ ይጀመራል፡፡
የአምናው የሊጉ ባለክብር አርሰናል በፍራንክ ላምፓርድ የሚመራውን የሻምፒዮንሺፑ ሻምፒዮን ኮቨንትሪ ሲቲ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በኤሚሬትስ ያስተናግዳል፡፡
ሁለቱ ክለቦች ቋሚ አሰላለፋቸውን ይፋ ያደረጉ ሲሆን፤ የመድፈኞቹ የክረምቱ ፈራሚ ክሪስቶስ ሶሊስ በቋሚነት ወደ ሜዳ ይገባል፡፡
ዴቪድ ራያ፣ ቤን ዋይት፣ ሞስኬራ፣ ጋብሬል ማጋሌሽ፣ ካላፊዮሪ፣ ዴክለን ራይስ፣ ሊውስ ስኬሊ፣ ኦዴጋርድ፣ ሳካ፣ ሶሊስ እና ካይ ሀቨርት በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ምርጥ 11 ውስጥ ተካትተዋል፡፡
ራሽወርዝ፣ ቫን ኤዊክ፣ ቶማስ፣ አሜንዳ፣ ዶሲልቫ፣ ግሪምስ፣ ኦኒዬካ፣ ቻውና፣ ቶማስ አሳንቴ፣ ሲምስ አርሰናልን በሚገጥመው የኮቨንትሪ ሲቲ ቋሚ አሰላለፍ የተካተቱ ተጫዋቾች ናቸው፡፡
የፋና ስፖርት የፌስቡክ እና ቴሌግራም ገጾችን ይወዳጁ
ፌስቡክ https://web.facebook.com/fanasport
ቴሌግራም ?? https://t.me/FMCSport