ሀል ሲቲ ከማንቸስተር ዩናይትድ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2026/27 የውድድር ዓመት የመጀመሪያ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ቀጥለው ይደረጋሉ።
ሊጉ ትናንት ምሽት አርሰናል ከኮቨንትሪ ሲቲ ጋር ባደረጉት ጨዋታ ሲጀመር፤ መድፈኞቹ 3 ለ ዐ አሸንፈዋል።
ዛሬ ቀን 8 ሰዓት ከ30 ማንቸስተር ከሜዳው ውጭ ተጉዞ አዲስ አዳጊውን ሀል ሲቲ በመግጠም የውድድር ዓመቱን ይጀምራል።
ኤቨርተን ከክሪስታል ፓላስ፣ ኢፕስዊች ታውን ከሰንደርላንድ እንዲሁም ኖቲንግሃም ፎረስት ከሊድስ ዩናይትድ በተመሳሳይ ቀን 11 ሰዓት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።
በዕለቱ የመጨረሻ መርሐ ግብር ብሬንትፎርድ ከቶተንሃም ሆትስፐር ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ይገናኛሉ።
የፋና ስፖርት የፌስቡክ እና ቴሌግራም ገጾችን ይወዳጁ
ፌስቡክ https://web.facebook.com/fanasport
ቴሌግራም ?? https://t.me/FMCSport
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2026/27 የውድድር ዓመት የመጀመሪያ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ቀጥለው ይደረጋሉ።
ሊጉ ትናንት ምሽት አርሰናል ከኮቨንትሪ ሲቲ ጋር ባደረጉት ጨዋታ ሲጀመር፤ መድፈኞቹ 3 ለ ዐ አሸንፈዋል።
ዛሬ ቀን 8 ሰዓት ከ30 ማንቸስተር ከሜዳው ውጭ ተጉዞ አዲስ አዳጊውን ሀል ሲቲ በመግጠም የውድድር ዓመቱን ይጀምራል።
ኤቨርተን ከክሪስታል ፓላስ፣ ኢፕስዊች ታውን ከሰንደርላንድ እንዲሁም ኖቲንግሃም ፎረስት ከሊድስ ዩናይትድ በተመሳሳይ ቀን 11 ሰዓት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።
በዕለቱ የመጨረሻ መርሐ ግብር ብሬንትፎርድ ከቶተንሃም ሆትስፐር ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ይገናኛሉ።
የፋና ስፖርት የፌስቡክ እና ቴሌግራም ገጾችን ይወዳጁ
ፌስቡክ https://web.facebook.com/fanasport
ቴሌግራም ?? https://t.me/FMCSport