የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአለም አራት ኮኮብ አየር መንገድ ደረጃ ሽልማትና ዕውቅና አገኘ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመታዊው አፔክስ የመንገደኞች ምርጫ 2025 የአለም አራት ኮኮብ አየር መንገድ ደረጃ ሽልማትና ዕውቅና ማግኘቱን አስታውቋል።
የአለም አራት ኮኮብ አየር መንገድ ሽልማት ከአንድ ሚሊዮን በላይ ከተረጋገጡ ጉዞዎች ከበረራ በኋላ ከመንገደኞች በተሰጠ ድምፅ መሰረት የተበረከተና በአቪዬሽን ዘርፍ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው አለም አቀፍ ዕውቅና መሆኑ ተመላክቷል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመታዊው አፔክስ የመንገደኞች ምርጫ 2025 የአለም አራት ኮኮብ አየር መንገድ ደረጃ ሽልማትና ዕውቅና ማግኘቱን አስታውቋል።
የአለም አራት ኮኮብ አየር መንገድ ሽልማት ከአንድ ሚሊዮን በላይ ከተረጋገጡ ጉዞዎች ከበረራ በኋላ ከመንገደኞች በተሰጠ ድምፅ መሰረት የተበረከተና በአቪዬሽን ዘርፍ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው አለም አቀፍ ዕውቅና መሆኑ ተመላክቷል።