ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንትና ፖለቲካ ሲያንቦራጭቁ የነበሩ ሰዎች ለግጭቶች ተጠያቂ ናቸው አሉ
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በትናንትናው የብልፅግና ፓርቲ መክፈቻ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር አባቶቻችን ሀገርኛ ሀሳብ አላፈለቁም። በተዋሱት ሃሳብ ሲጨቃጨቁ፣ ሲጋደሉ የኖሩ ስለሆነ፤ አሁንም ያንን ማስቀጠል ይፈልጋሉ ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን አባባላቸውን በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ካሉት ግጭቶች ጋር በማስተሳሰር፤ በኦሮሚያ ግጭት አለ። በአማራ ግጭት አለ። በትግራይ ግጭት አለ። በተለያዩ ቦታዎች ግጭት አለ። የእዚህ ግጭት ጠንሳሽ፣ ጨማቂዎች፤ ትላንትና ፖለቲካ ሲያንቦራጭቁ የነበሩ ሰዎች ናቸው ሲሉ አብይ ተናግረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በትናንትናው የብልፅግና ፓርቲ መክፈቻ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር አባቶቻችን ሀገርኛ ሀሳብ አላፈለቁም። በተዋሱት ሃሳብ ሲጨቃጨቁ፣ ሲጋደሉ የኖሩ ስለሆነ፤ አሁንም ያንን ማስቀጠል ይፈልጋሉ ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን አባባላቸውን በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ካሉት ግጭቶች ጋር በማስተሳሰር፤ በኦሮሚያ ግጭት አለ። በአማራ ግጭት አለ። በትግራይ ግጭት አለ። በተለያዩ ቦታዎች ግጭት አለ። የእዚህ ግጭት ጠንሳሽ፣ ጨማቂዎች፤ ትላንትና ፖለቲካ ሲያንቦራጭቁ የነበሩ ሰዎች ናቸው ሲሉ አብይ ተናግረዋል።