የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በመንግስት ስር ሆኖ እንደገና ሊደራጅ መሆኑ ተሰማ
ላለፉት አስርት ዓመታት ከመንግስት ቁጥጥር ውጪ ሆኖ ሲሰራ የቆየው ዩኤስኤይድ ነጻ ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅት ነበር። የአሜሪካ መንግስት ለዩኤስኤይድ በዓመት ከ70 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ እንደሚያደርግ ይታመናል።
ላለፉት አስርት ዓመታት ከመንግስት ቁጥጥር ውጪ ሆኖ ሲሰራ የቆየው ዩኤስኤይድ ነጻ ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅት ነበር። የአሜሪካ መንግስት ለዩኤስኤይድ በዓመት ከ70 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ እንደሚያደርግ ይታመናል።