የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በቀጣይ በሚያካሔደው የአመራር ምርጫ ሕዝበ ሙስሊሙ በንቃት እንዲሳተፍ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ጥሪ አቀረበ
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ይህን ጥሪ ያቀረበው በዛሬው ዕለት ካከናወነው ሦስተኛ ዓመት አንደኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ በኋላ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።
ዛሬ ቅዳሜ ጥር 24/2017 ባካሔደው አስቸኳይ ስብሰባው በገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን ተዘጋጅቷል ያለውን የምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያና የምርጫ ማስፈፀሚያ መመሪያ ሠነድን መርምሮ በሙሉ ድምጽ ማጽደቁንም አሳውቋል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ይህን ጥሪ ያቀረበው በዛሬው ዕለት ካከናወነው ሦስተኛ ዓመት አንደኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ በኋላ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።
ዛሬ ቅዳሜ ጥር 24/2017 ባካሔደው አስቸኳይ ስብሰባው በገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን ተዘጋጅቷል ያለውን የምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያና የምርጫ ማስፈፀሚያ መመሪያ ሠነድን መርምሮ በሙሉ ድምጽ ማጽደቁንም አሳውቋል።