ተቃዋሚዎች ከስልጣን የተወገዱትን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤት አወደሙ
በባንግላዲሽ የሚገኙ ተቃዋሚዎች ከስልጣን የተወገዱት የጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ ሃሲና የቀድሞ ቤተሰብ መኖሪያ ቤትን እና ሌሎች የፓርቲያቸውን አባላትን ቤት አወደሙ።
ብጥብጡ የተቀሰቀሰው ሃሲና ባለፈው አመት በተማሪዎች የተመራ ተቃውሞ ከስልጣን ከተባረሩበት ጊዜ አንስቶ በስደት ላይ ከነበሩበት ህንድ በማህበራዊ ድረ-ገጾች መልዕክት ማስተላለፋቸውን ተከትሎ ነው።
ባንግላዲሽን ለ20 ዓመታት የመሩት የ77 ዓመቷ ሃሲና መንግስታቸው ያለ ርህራሄ በተቃዋሚዎች ላይ ጨካኝ እንደነበረ ይነገራል ፡፡ለሀገሪው ሰውም ቢሆን ፈላጭ ቆራጭ ተደርገው ይታዩ ነበር።
ተቃዋሚዎች ትላንት ዕሮብ ምሽት ላይ፣ የባንግላዲሽ መስራች ፕሬዝዳንት የሆኑትን የሃሲናን አባት ሼክ ሙጂቡር ራህማንን ቤት በኤካቫተር አፈራረሰዋል ።
በባንግላዲሽ የሚገኙ ተቃዋሚዎች ከስልጣን የተወገዱት የጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ ሃሲና የቀድሞ ቤተሰብ መኖሪያ ቤትን እና ሌሎች የፓርቲያቸውን አባላትን ቤት አወደሙ።
ብጥብጡ የተቀሰቀሰው ሃሲና ባለፈው አመት በተማሪዎች የተመራ ተቃውሞ ከስልጣን ከተባረሩበት ጊዜ አንስቶ በስደት ላይ ከነበሩበት ህንድ በማህበራዊ ድረ-ገጾች መልዕክት ማስተላለፋቸውን ተከትሎ ነው።
ባንግላዲሽን ለ20 ዓመታት የመሩት የ77 ዓመቷ ሃሲና መንግስታቸው ያለ ርህራሄ በተቃዋሚዎች ላይ ጨካኝ እንደነበረ ይነገራል ፡፡ለሀገሪው ሰውም ቢሆን ፈላጭ ቆራጭ ተደርገው ይታዩ ነበር።
ተቃዋሚዎች ትላንት ዕሮብ ምሽት ላይ፣ የባንግላዲሽ መስራች ፕሬዝዳንት የሆኑትን የሃሲናን አባት ሼክ ሙጂቡር ራህማንን ቤት በኤካቫተር አፈራረሰዋል ።