TGStat
TGStat
Type to search
Advanced channel search
  • flag English
    Site language
    flag Russian flag English flag Uzbek
  • Sign In
  • Catalog
    Channels and groups catalog Search for channels
    Add a channel/group
  • Ratings
    Rating of channels Rating of groups Posts rating
    Ratings of brands and people
  • Analytics
  • Search by posts
  • Telegram monitoring
Feta Daily News

22 Aug, 10:15

Open in Telegram Share Report

ጀነራል አልቡርሃን ማዕቀብ ቢጣልባቸውም ዘመቻው እንደማይቆም አስታወቁ

የሱዳን ጦር መሪ ጀነራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን ዓለም አቀፍ ባላንጣዎች በእሳቸውና በሀገሪቱ ላይ በቅርቡ አዲስ ማዕቀብ ይጥላሉ ብለው እንደሚጠብቁ ትናንት ዓርብ የገለጹ ሲሆን፣ ይህ ዓለም አቀፋዊ ጫና የፓራሚሊታሪውን ፈጣን ደጋፊ ኃይሎች (አርኤስኤፍ) ለመደምሰስ የሚደረገውን ወታደራዊ ዘመቻ እንደማያቆመው አስታውቀዋል።

ሱዳን ትሪቡን እንደዘገበው፤ ጀነራሉ በአልጃዚራ ግዛት በአልማናጊል ከተማ በሚገኝ መስጊድ ውስጥ ለተሰበሰቡ ምዕመናን ባደረጉት ንግግር፤ የሚጣሉ ማናቸውም አዳዲስ የቅጣት እርምጃዎች የሀገሪቱን ቁርጠኝነት ሊሰብሩ ወይም ወታደራዊ ኃይሉ ወደኋላ እንዲል ሊያስገድዱት እንደማይችሉ በጽኑ ተናግረዋል።

1.7k 0 0 3
Catalog
Channels and groups catalog Channels compilations Search for channels Add a channel/group
Ratings
Rating of Telegram channels Rating of Telegram groups Posts rating Ratings of brands and people
API
API statistics Search API of posts API Callback
Our channels
@TGStat @TGStat_Chat @telepulse @TGStatAPI
Read
Академия TGStat Telegram Research 2019 Telegram Research 2021 Telegram Research 2023
Contacts
Справочный центр Support Email Jobs
Miscellaneous
Terms and conditions Privacy policy Public offer
Our bots
@TGStat_Bot @SearcheeBot @TGAlertsBot @tg_analytics_bot @TGStatChatBot