ቡራዩ ሰላም መስጅድ ከፈረሰም በኋላ የአካባቢው ሙስሊም ነዋሪዎች በቦታው ላይ መስገድ አላቆሙም ነበር ።
ሁሉንም ወቅት ሰላቶች ተሰብስበው በጀመአ በፈረሰው መስጅድ ሜዳ ላይ ሲሰግዱ ቆይተዋል ።ይሁን እና ትላት ቅዳሜ መግሪብ ለመስገድ ጀምአው ሲሰበሰብ ግን የአካባቢው ታጣቂዎች እና ፖሊስ በሁለት ፓትሮል መጥተው ሰላቱን ከልክለዋል።
ከዚህ በኋላ በዚህ ቦታ ላይ የሚሰግዱ ከሆነ እንደሚያስሯቸው ዝተውባቸዋል።
የሸገር ሲቲ ከንቲባ ስለመስጅዱ ፈረሳ አላውቅም ብለዋል የሸገር ሲቲ ፀጥታም መረጃው የለኝም እያለ ነው ይሁን እና ዛሬስ በፓትሮል መጥቶ ሰላቱን ያስቆመው ማን ነው?
ለዚህ አካል የፖሊስ ልብስ እና መኪና ማን ሰጠው?
ይህ አካል የራሱ እስር ቤት አለው ወይ?
ሸገር ሲቲ ስንት መንግስት ነው ያለው?
ስለመስጅድ ፈረሳ የተነሳውን ጥያቄ አለመመለስ ብሎም ስለቀጣይ የሚፈርሱ መስጅዶች ፕሮግራም ማውጣት ህዝበ ሙስሊሙን መናቅ ነው።
አዲሲቷን ከተማ ሙስሊም አልባ ለማድረግ የሚሰራው ሴራ በአላህ ፈቃድ አይሳካም።
https://t.me/khalid_islamawi_studio
ሁሉንም ወቅት ሰላቶች ተሰብስበው በጀመአ በፈረሰው መስጅድ ሜዳ ላይ ሲሰግዱ ቆይተዋል ።ይሁን እና ትላት ቅዳሜ መግሪብ ለመስገድ ጀምአው ሲሰበሰብ ግን የአካባቢው ታጣቂዎች እና ፖሊስ በሁለት ፓትሮል መጥተው ሰላቱን ከልክለዋል።
ከዚህ በኋላ በዚህ ቦታ ላይ የሚሰግዱ ከሆነ እንደሚያስሯቸው ዝተውባቸዋል።
የሸገር ሲቲ ከንቲባ ስለመስጅዱ ፈረሳ አላውቅም ብለዋል የሸገር ሲቲ ፀጥታም መረጃው የለኝም እያለ ነው ይሁን እና ዛሬስ በፓትሮል መጥቶ ሰላቱን ያስቆመው ማን ነው?
ለዚህ አካል የፖሊስ ልብስ እና መኪና ማን ሰጠው?
ይህ አካል የራሱ እስር ቤት አለው ወይ?
ሸገር ሲቲ ስንት መንግስት ነው ያለው?
ስለመስጅድ ፈረሳ የተነሳውን ጥያቄ አለመመለስ ብሎም ስለቀጣይ የሚፈርሱ መስጅዶች ፕሮግራም ማውጣት ህዝበ ሙስሊሙን መናቅ ነው።
አዲሲቷን ከተማ ሙስሊም አልባ ለማድረግ የሚሰራው ሴራ በአላህ ፈቃድ አይሳካም።
https://t.me/khalid_islamawi_studio