Forward from: " ዓብዱረህማን ዑመር"
በውስጥህ የሚመላለስ ማንኛውንም የቸገረህ ነገር ሸይኽ ዑሰይሚን አንጀት አርስ መፍትሔ ይሰጡታል።
قال تعالى :
{ ۞ أَتَأۡمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلۡبِرِّ وَتَنسَوۡنَ أَنفُسَكُمۡ }
البقرة 44
አላህ እንዲህ ብሏል፦
« ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁ ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን? »
አል በቀራ - 44
✅ يقول الشيخ ابن العثيمين في تفسير لهذه الآية
▫️ أينا الذي لم يسلم من المنكر!
لو قلنا: لا ينهى عن المنكر إلا من لم يأت منكراً لم يَنهَ أحد عن منكر؛
ولو قلنا: لا يأمر أحد بمعروف إلا من أتى المعروف لم يأمر أحد بمعروف؛
ሸይኽ ዑሰይሚን (ረሒመሁላህ) ይሄን አንቀፅ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ፦
❝ ማንኛችን ነው ከመጥፎ ነገር ሙሉ በሙሉ ንፁህ የሚሆነው??
- በመጥፎ ነገር ምንም ተሳስቶ የማያውቅ ካልሆነ ከመጥፎ ነገር መከልከል የለበትም ከተባለ አንድም ከመጥፎ የሚከለክል አይኖርም።
- መልካምን ሁሉ የሰራ ብቻ ነው በመልካም የሚያዘው ካልን በመልካም የሚያዝ አይኖርም። ❞
ولهذا نقول: مُرْ بالمعروف، وجاهد نفسك على فعله،
وانْهَ عن المنكر، وجاهد نفسك على تركه..
انتهى
❝ ስለዚህም ፦ በመልካም እዘዝ እሱን በመስራት ነፍስህን ታገል። ከመጥፎ ከልክል እሱን በመተው ነፍስህን ታገል እንላለን! ❞ ይላሉ።
📚المصدر : تفسير سورة البقرة
الشريط السادس الوجه الثاني
/ الدقيقة 17:47
للشيخ محمد صالح العثيمين - رحمه الله】
http://t.me/Abdurhman_oumer
قال تعالى :
{ ۞ أَتَأۡمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلۡبِرِّ وَتَنسَوۡنَ أَنفُسَكُمۡ }
البقرة 44
አላህ እንዲህ ብሏል፦
« ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁ ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን? »
አል በቀራ - 44
✅ يقول الشيخ ابن العثيمين في تفسير لهذه الآية
▫️ أينا الذي لم يسلم من المنكر!
لو قلنا: لا ينهى عن المنكر إلا من لم يأت منكراً لم يَنهَ أحد عن منكر؛
ولو قلنا: لا يأمر أحد بمعروف إلا من أتى المعروف لم يأمر أحد بمعروف؛
ሸይኽ ዑሰይሚን (ረሒመሁላህ) ይሄን አንቀፅ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ፦
❝ ማንኛችን ነው ከመጥፎ ነገር ሙሉ በሙሉ ንፁህ የሚሆነው??
- በመጥፎ ነገር ምንም ተሳስቶ የማያውቅ ካልሆነ ከመጥፎ ነገር መከልከል የለበትም ከተባለ አንድም ከመጥፎ የሚከለክል አይኖርም።
- መልካምን ሁሉ የሰራ ብቻ ነው በመልካም የሚያዘው ካልን በመልካም የሚያዝ አይኖርም። ❞
ولهذا نقول: مُرْ بالمعروف، وجاهد نفسك على فعله،
وانْهَ عن المنكر، وجاهد نفسك على تركه..
انتهى
❝ ስለዚህም ፦ በመልካም እዘዝ እሱን በመስራት ነፍስህን ታገል። ከመጥፎ ከልክል እሱን በመተው ነፍስህን ታገል እንላለን! ❞ ይላሉ።
📚المصدر : تفسير سورة البقرة
الشريط السادس الوجه الثاني
/ الدقيقة 17:47
للشيخ محمد صالح العثيمين - رحمه الله】
http://t.me/Abdurhman_oumer