🔥🔥የዞዝ አምባ ንጉስ ክ/ጦር አስደናቂ የደፈጣ ኦፕሬሽን🔥🔥
👉የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ የዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር ትንታጎች ጥር 01/2017 ዓ.ም በሁለት ግንባሮች በተጠና ደፈጣ ወራሪ ሠራዊቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
👉 የመጀመሪያ ግንባር ከእብናት በአራት ኦራል ተጭኖ ቋሊሳን ለመያዝ የተንቀሳቀሰን ወራሪ ሠራዊት ልዩ ቦታው ገላ ማጠቢያ የተባለ ቦታ ላይ ደፈጣ የጣሉት የዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር፣ ተከዜ ግንባር ናደው ብርጌድ ባለ ልዩ ተልዕኮ መብረቆች አማካይነት በተወሰደ መብረቃዊ ጥቃት በርካታ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ፈርጥጦ ወደ እብናት ገብቷል።
👉 ሁለተኛው ግንባር በተመሳሳይ ከእብናት በአራት ኦራል ተጭኖ ቆላ መልዛ ኒቋራ ከተማን ለመያዝ የተንቀሳቀሰን ወራሪ ሠራዊት በሌላኛዋ አግኝቸው ቢተዋ ብርጌድ በተጣለ ደፈጣ ከ20 በላይና በርካታ ቁስለኛውን እያዝረከረከ ፈርጥጦ እንደለመደው እብናት ከተማ ገብቷል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ
👉የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ የዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር ትንታጎች ጥር 01/2017 ዓ.ም በሁለት ግንባሮች በተጠና ደፈጣ ወራሪ ሠራዊቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
👉 የመጀመሪያ ግንባር ከእብናት በአራት ኦራል ተጭኖ ቋሊሳን ለመያዝ የተንቀሳቀሰን ወራሪ ሠራዊት ልዩ ቦታው ገላ ማጠቢያ የተባለ ቦታ ላይ ደፈጣ የጣሉት የዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር፣ ተከዜ ግንባር ናደው ብርጌድ ባለ ልዩ ተልዕኮ መብረቆች አማካይነት በተወሰደ መብረቃዊ ጥቃት በርካታ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ፈርጥጦ ወደ እብናት ገብቷል።
👉 ሁለተኛው ግንባር በተመሳሳይ ከእብናት በአራት ኦራል ተጭኖ ቆላ መልዛ ኒቋራ ከተማን ለመያዝ የተንቀሳቀሰን ወራሪ ሠራዊት በሌላኛዋ አግኝቸው ቢተዋ ብርጌድ በተጣለ ደፈጣ ከ20 በላይና በርካታ ቁስለኛውን እያዝረከረከ ፈርጥጦ እንደለመደው እብናት ከተማ ገብቷል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ