አንድ ደቂቃ መፅሀፍ
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምትታተመው አንድ ደቂቃ መፅሀፍ ሚያዚያ 1/ 2017ዓ.ም ብቻ በሁሉም የሀገራችን ክፍሎችና መስተዳደሮች
በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋ ታትማ ለተማሪዎች
በነፃ ትታደላለች።
ተማሪዎች ከየካቲት እስከ መጋቢት ወር ብቻ በየትምህርት ቤታቸው ይመዘገባሉ።
ሚያዚያ 1/2017 መፅሀፉ ይሰጣቸዋል።
ሚያዚያ እና ግንቦት መፅሀፉን ያነባሉ ይለማመዳሉ።
በሰኔ ወር ሁለት ፈተናዎች ይፈተናሉ።
በሐምሌ መጨረሻ ለከፍተኛ ሽልማት ይወዳደራሉ።
መፅሀፉ ከ3 እስከ 8 ክፍል ብቻ ነው የሚያገለግለው።
ዝርዝር መረጃ በየትምህርት ቤታችሁ ይመጣል።
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምትታተመው አንድ ደቂቃ መፅሀፍ ሚያዚያ 1/ 2017ዓ.ም ብቻ በሁሉም የሀገራችን ክፍሎችና መስተዳደሮች
በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋ ታትማ ለተማሪዎች
በነፃ ትታደላለች።
ተማሪዎች ከየካቲት እስከ መጋቢት ወር ብቻ በየትምህርት ቤታቸው ይመዘገባሉ።
ሚያዚያ 1/2017 መፅሀፉ ይሰጣቸዋል።
ሚያዚያ እና ግንቦት መፅሀፉን ያነባሉ ይለማመዳሉ።
በሰኔ ወር ሁለት ፈተናዎች ይፈተናሉ።
በሐምሌ መጨረሻ ለከፍተኛ ሽልማት ይወዳደራሉ።
መፅሀፉ ከ3 እስከ 8 ክፍል ብቻ ነው የሚያገለግለው።
ዝርዝር መረጃ በየትምህርት ቤታችሁ ይመጣል።