በሰሙነ ሕማማት፦
፩. ቤተ ክርስቲያን መዋል ተገቢ ነው።
፪. ግብረ ሕማሙን መስማት ይገባል።
፫. ተድላ ደስታ አለማድረግ። ሽቶ እና ቅባት ሳይቀቡ፣ የጆሮ የጣት፣ የወርቅ የብር ጌጣጌጥ አለማድረግ።
፬. በሰሙነ ሕማማት ማማተብ ይቻላል።
፭. የሚቀር፣ የሚታጐል ጸሎት የለም። መልክእ መድገምም ይቻላል።
፮. ሐሙስ እግር መታጠብ ይገባል። ንዑሰ ክርስቲያን ቢኖሩ እነሱም ይታጠቡ።
፯. የጸሎተ ሐሙስ ሁሉም ክርስቲያን መቊረብ ይገባዋል።
፱. ዓርብ ምሽት "ንሴብሖ" ተብሎ ዑደት ከተደረገ በኋላ ጸሎት ተደርጐ። "እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ" ተብሎ "እግዚአብሔር ይፍታ" ይባላል። መስቀል መሳለም ግን የለም።
፲. የሚቻለው ከዓርብ ጀምሮ፣ የማይቻለው ግን ቅዳሜን ማክፈል ይገባል።
ከ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ትምህርት የተወሰደ
፩. ቤተ ክርስቲያን መዋል ተገቢ ነው።
፪. ግብረ ሕማሙን መስማት ይገባል።
፫. ተድላ ደስታ አለማድረግ። ሽቶ እና ቅባት ሳይቀቡ፣ የጆሮ የጣት፣ የወርቅ የብር ጌጣጌጥ አለማድረግ።
፬. በሰሙነ ሕማማት ማማተብ ይቻላል።
፭. የሚቀር፣ የሚታጐል ጸሎት የለም። መልክእ መድገምም ይቻላል።
፮. ሐሙስ እግር መታጠብ ይገባል። ንዑሰ ክርስቲያን ቢኖሩ እነሱም ይታጠቡ።
፯. የጸሎተ ሐሙስ ሁሉም ክርስቲያን መቊረብ ይገባዋል።
፱. ዓርብ ምሽት "ንሴብሖ" ተብሎ ዑደት ከተደረገ በኋላ ጸሎት ተደርጐ። "እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ" ተብሎ "እግዚአብሔር ይፍታ" ይባላል። መስቀል መሳለም ግን የለም።
፲. የሚቻለው ከዓርብ ጀምሮ፣ የማይቻለው ግን ቅዳሜን ማክፈል ይገባል።
የበረከት ሳምንት ያድርግልን። ለበዓለ ትንሣኤውም በሰላም ያድርሰን። አሜን።
ከ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ትምህርት የተወሰደ