የአራት ወራት አፈጻጸማችን ውጤታማ እና ትምህርት ያገኘንበት ነው
- ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ (የገቢዎች ሚኒስትር)
ሕዳር 04/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
የገቢዎች ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የጥቅምት ወር እና የአራት ወር አቅድ አፈጻጸሙን ገምግሟል ::
በግምገማው ሶስት ዋና ዋና ጉዳይች የተነሱ ሲሆን የጥቅምት ወር እና የአራቱ ወራት የገቢ አሰባሰብ ምን እንደሚመስል፣ በበጀት ዓመቱ ኦዲት የሚደረጉ ግብር ከፋዮች ትንተናን በተመለከተና የገቢ አሰባሰቡን ለመደገፋ የተደረገው የሰው ኃይል ስምሪት ውጤታማነት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተደርጓል::
በመድረኩ የጥቅምት ወር እና የአራቱ ወራት የገቢ አሰባሰብ ውጤታማ ሥራ መሰራቱን እና የተገኘውም ውጤት የሚያኮራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ ተናግረዋል:: ለዚህም ውጤት መገኘት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የተጣላባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት የሰሩት ጠንካራ ሥራ የሚያስመሰግን መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሯ በሚኒስቴሩ በልዩ ሁኔታ የተዋቀረውና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን በገቢ አሰባሰብ ሲደግፍ እና ክትትል ሲያደርግ የነበረው ቡድን የሰራው ሥራ የሚጠቀስ ነው ብለዋል ::
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- http://tiny.cc/ov2vzz
- ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ (የገቢዎች ሚኒስትር)
ሕዳር 04/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
የገቢዎች ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የጥቅምት ወር እና የአራት ወር አቅድ አፈጻጸሙን ገምግሟል ::
በግምገማው ሶስት ዋና ዋና ጉዳይች የተነሱ ሲሆን የጥቅምት ወር እና የአራቱ ወራት የገቢ አሰባሰብ ምን እንደሚመስል፣ በበጀት ዓመቱ ኦዲት የሚደረጉ ግብር ከፋዮች ትንተናን በተመለከተና የገቢ አሰባሰቡን ለመደገፋ የተደረገው የሰው ኃይል ስምሪት ውጤታማነት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተደርጓል::
በመድረኩ የጥቅምት ወር እና የአራቱ ወራት የገቢ አሰባሰብ ውጤታማ ሥራ መሰራቱን እና የተገኘውም ውጤት የሚያኮራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ ተናግረዋል:: ለዚህም ውጤት መገኘት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የተጣላባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት የሰሩት ጠንካራ ሥራ የሚያስመሰግን መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሯ በሚኒስቴሩ በልዩ ሁኔታ የተዋቀረውና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን በገቢ አሰባሰብ ሲደግፍ እና ክትትል ሲያደርግ የነበረው ቡድን የሰራው ሥራ የሚጠቀስ ነው ብለዋል ::
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- http://tiny.cc/ov2vzz