አድዋን እንዘክራለን፣ ግብርን በትጋት በመሰብሰብ የኢትዮጵያ አንድነት እናሻገራለን!!
የካቲት 22/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በገቢዎች ሚኒስቴር የዋናው መ/ቤት ሰራተኞች 129ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በአል በፓናል ውይይት በደመቀ መልኩ አክብረዋል፡፡
በበአሉ አከባበር ላይ በመገኝት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ታደሰ በመላው ጥቁር ህዝቦች በዓለም አደባባይ አንገታችንን ቀና አድርገን እንድንሄድ ያደረጉ አያቶቻችን ትልቅ መሰዋትነት በመክፈል ተፋልመዋል እኛም ይሄንን ድል አስቀጥለን እንድንሄድ ሀገራችን በኢኮኖሚ እራሷን የቻለች እንድትሆን በራሷ የምትተማመን ሀገር እንድትኖረን ግብርን በአግባቡ ሰብስበን እራሷ የምትተዳደር ሀገር መፍጠር አለብን ብለዋል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ማጭበርበር ምርመራ ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ገዙ ከአድዋ ልንማርበት የሚገባ አንድነታችንን አጠናክረን ስንሄድ ጠንካራ ሀገር እንገነባለን ብለዋል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ ፡- https://shorturl.at/Z4Q0u
የካቲት 22/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በገቢዎች ሚኒስቴር የዋናው መ/ቤት ሰራተኞች 129ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በአል በፓናል ውይይት በደመቀ መልኩ አክብረዋል፡፡
በበአሉ አከባበር ላይ በመገኝት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ታደሰ በመላው ጥቁር ህዝቦች በዓለም አደባባይ አንገታችንን ቀና አድርገን እንድንሄድ ያደረጉ አያቶቻችን ትልቅ መሰዋትነት በመክፈል ተፋልመዋል እኛም ይሄንን ድል አስቀጥለን እንድንሄድ ሀገራችን በኢኮኖሚ እራሷን የቻለች እንድትሆን በራሷ የምትተማመን ሀገር እንድትኖረን ግብርን በአግባቡ ሰብስበን እራሷ የምትተዳደር ሀገር መፍጠር አለብን ብለዋል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ማጭበርበር ምርመራ ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ገዙ ከአድዋ ልንማርበት የሚገባ አንድነታችንን አጠናክረን ስንሄድ ጠንካራ ሀገር እንገነባለን ብለዋል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ ፡- https://shorturl.at/Z4Q0u