🔥#ሰበር_ዜና_ጎንደር‼️
“60 የጠላት ኃይል ሲደመሰስ፣ 49 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ማርከናል።” የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ቋራ ኦሜድላ እና አድዋ ክፍለጦር በምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ጦር ጋር በተደረገ ውጊያ በጠላት ከፍተኛ ኪሳራ መድረሱን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ፋኖ አስቻለው አለባቸው ለኢትዮ 251 ሚዲያ በሰጠው ቃለመጠይቅ ገልጿል።
በዛሬው ዕለት የካቲት 27 ቀን 2017 ዓ.ም በምዕራብ ጎንደር ቋራ ወረዳ አልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ ዙሪያ በተደረገ ውጊያ የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ 60 ሰራዊት ሲደመሰስ፣ 49 ክላሸንኮቭ መሳሪያ ወደ ፋኖ ገቢ የሆነ ሲሆን በተጨማሪም ወደ አልጣሸ ብሔራዊ ፓርክ መደበኛ መኪና መግባት ስለማይቻል በትራክተር ተተኳሽና ስንቅ ለማሸጋገር ሲሞክር ትራክተሩ ከእነሙሉ ተተኳሽና ስንቁ በፋኖም እንደተማረከ ፋኖ አስቻለው አለባቸው ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።
ውጊያው አሁንም እንደቀጠለ ሲሆን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር አካል የሆኑት ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ፣ ነብሮ ብርጌድ እና የአድዋ ክፍለጦር አካል የሆነው ነብሮ ብርጌድ የጠላትን ኃይል ድባቅ እየመቱት ይገኛሉ፣ የጠላት ኃይል ከመደምሰስና ከመማረክ የተረፈው ወደ ገለጎ ከተማ እየፈረጠጠ ይገኛል ሲል የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት ፋኖ አስቻለው አለባቸው ገልጿል።
© ኢትዮ 251 ሚዲያ
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
27/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
“60 የጠላት ኃይል ሲደመሰስ፣ 49 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ማርከናል።” የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ቋራ ኦሜድላ እና አድዋ ክፍለጦር በምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ጦር ጋር በተደረገ ውጊያ በጠላት ከፍተኛ ኪሳራ መድረሱን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ፋኖ አስቻለው አለባቸው ለኢትዮ 251 ሚዲያ በሰጠው ቃለመጠይቅ ገልጿል።
በዛሬው ዕለት የካቲት 27 ቀን 2017 ዓ.ም በምዕራብ ጎንደር ቋራ ወረዳ አልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ ዙሪያ በተደረገ ውጊያ የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ 60 ሰራዊት ሲደመሰስ፣ 49 ክላሸንኮቭ መሳሪያ ወደ ፋኖ ገቢ የሆነ ሲሆን በተጨማሪም ወደ አልጣሸ ብሔራዊ ፓርክ መደበኛ መኪና መግባት ስለማይቻል በትራክተር ተተኳሽና ስንቅ ለማሸጋገር ሲሞክር ትራክተሩ ከእነሙሉ ተተኳሽና ስንቁ በፋኖም እንደተማረከ ፋኖ አስቻለው አለባቸው ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።
ውጊያው አሁንም እንደቀጠለ ሲሆን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር አካል የሆኑት ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ፣ ነብሮ ብርጌድ እና የአድዋ ክፍለጦር አካል የሆነው ነብሮ ብርጌድ የጠላትን ኃይል ድባቅ እየመቱት ይገኛሉ፣ የጠላት ኃይል ከመደምሰስና ከመማረክ የተረፈው ወደ ገለጎ ከተማ እየፈረጠጠ ይገኛል ሲል የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት ፋኖ አስቻለው አለባቸው ገልጿል።
© ኢትዮ 251 ሚዲያ
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
27/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra