ሰበር ዜና ‼️
ጆን መዲድ እና ወድምቤተይ የተባሉት ታጣቂ አመራሮች አዲግራት አከባቢ የአስተዳደሩን ማህተምና ቢሮ በኃይል በመንጠቅ ለእነ ደብረፅዮንና መንጀሪኖ ቡድን ለማስረከብ ቀደም ብሎ ሶስት ጊዜ ሞክረው በህዝቡ በአጠቃላይና በተለይ በወጣቱ እምቢታ የተገቱ ሲሆን በዛሬው እለትም ህዝቡን በማሸበር ተኩስና ድብደባ እየፈጸመ ነው።
በአሁን ሰአት በተነሳው ችግር በርካታ ወጣቶችን በመደብደብና ወጣቱ ላይ ተኩስ በመክፈት አስተዳደሩን እየቀሙ ነው። ቀጣዩ ጉዞ በመቀሌ ዙሪያ ለመድገምና የድምፀወያኔ ቢሮ ለመቆጣጠር ነው። ቀደም ሲል በደቡባዊ ትግራይ ተመሳሳይ ሙከራ ተደርጎ በህዝብ ላይ ጉዳት መድረሱ ይታወቃል። ይኸው ጉዳይ በዚሁ የሚቀጥል በመሆኑ አስተዳደሩ መፍረሱና ወደ ሙሉ ግጭት መሸጋገሩ የማይቀር ነው።
ጆን መዲድ እና ወድምቤተይ የተባሉት ታጣቂ አመራሮች አዲግራት አከባቢ የአስተዳደሩን ማህተምና ቢሮ በኃይል በመንጠቅ ለእነ ደብረፅዮንና መንጀሪኖ ቡድን ለማስረከብ ቀደም ብሎ ሶስት ጊዜ ሞክረው በህዝቡ በአጠቃላይና በተለይ በወጣቱ እምቢታ የተገቱ ሲሆን በዛሬው እለትም ህዝቡን በማሸበር ተኩስና ድብደባ እየፈጸመ ነው።
በአሁን ሰአት በተነሳው ችግር በርካታ ወጣቶችን በመደብደብና ወጣቱ ላይ ተኩስ በመክፈት አስተዳደሩን እየቀሙ ነው። ቀጣዩ ጉዞ በመቀሌ ዙሪያ ለመድገምና የድምፀወያኔ ቢሮ ለመቆጣጠር ነው። ቀደም ሲል በደቡባዊ ትግራይ ተመሳሳይ ሙከራ ተደርጎ በህዝብ ላይ ጉዳት መድረሱ ይታወቃል። ይኸው ጉዳይ በዚሁ የሚቀጥል በመሆኑ አስተዳደሩ መፍረሱና ወደ ሙሉ ግጭት መሸጋገሩ የማይቀር ነው።