እነዚህ ካሉህ ተመስገን በል👇🙏🙏
#ሳይንስ ያልሰጠን እና የማይሠጠን ፣ አምላክ ብቻ የሠጠን የማይገዙ ፣ የማይሸጡ በየሰከንዱ የሚያሥፈልጉን ግን የዘነጋናቸው ነገሮች አሉ ፡፡ አስቀይመሃል፣ አይገባህም ሳይባል
በፍትሃዊነት ለሁሉም እየተሰጠ ነው ፡፡ በየሰከንዱ ማመስገን
ይገባናል ፡፡ አላመሰገንክም ተብሎም አይነፈግም፡፡
ምክንያቱም ሁሉም በነፃ እየተጠቀማቸው ስለሆነ፡፡
በየ ሰከንዱ የምንመገበው ንፁህ አየር
በየ ሰከንዱ የምናስወግደውን የተቃጠለ አየር ማስወገጃ ቦታ ፡፡
የምንራመድበት መሬት ፡፡
የመንጠጣው እና የምንተጣጠብበት ውሃ ፡፡
ለቀን የፀሓይ ብርሃን ፡፡
ለሌሊት የከዋከብት እና የጨረቃ ብርሃን ፡፡
በየግዜው አድሱኝ የማይል አካል ፡፡
አንድሰው እንዚህን ካገኘ ያለስስት በነጻ የሠጠውን አምላክ
እያመሰገነ መኖር ይጠበቅበታል
እነዚህን የአምላክ በረከቶች ያጡ በየቤቱ አሉ ፡፡
አየር እያለ መተፈሻ ሳንባ ያጡ ፣
መሬት እያለ መራመጃ እግር ያጡ ፣
ውሃ እያለ ጤነኛ ኩላሊት ያጡ ፣
ውብ ስነፍጥረት እያለ ዓይን ያጡ ፣ወጎኖቻችን ዓሉ ፡፡
ነገር ግን በጤነኛ አካሉ የተሰጠውን በረከት ማጣጣም የተሳነው
የቁም በሽተኛ በየቤቱ ነው ፡፡ እነዚህን ሰዎች ይማርልን ፡፡
ተመስገን አምላኬ ብሎ የሚያመሰግን ፤የለም ብሎ ለማውራት ያስደፍራል ፡፡ የፈለከውን ገንዘብ ቢኖርህ ኦክስጅንን
በፍጹም መግዛት
አይቻልም ፡፡የስልጣኔ ጫፍ ላይ ቢደርሰም ፀሓይን መተካት አይቻልም ፡
ውሃን መፍጠር አይቻልም ፡፡እፅዋትን መፍጠር አይቻልም ፡፡
ጦርነትን መፍጠር ይቻላል ፡፡ የለምን መፍጠር ይቻላል ፡፡
ምክንያት መፍጠር ይቻላል ፡፡ ውሸትንም መፍጠር ይቻላል ፡፡
በነፃ የተሰጠንን እና የናቅናቸውን ግን መፍጠር አይቻልም ፡፡የተጋረደውን ዓይናችንን ገልጠን እንደ ኔትወርክና መብራት ሳያቆራርጥ የሰጠንን አምላክ ብቻ
አንርሳ። እግዚአብሔር ይመስገን🙏
#ሳይንስ ያልሰጠን እና የማይሠጠን ፣ አምላክ ብቻ የሠጠን የማይገዙ ፣ የማይሸጡ በየሰከንዱ የሚያሥፈልጉን ግን የዘነጋናቸው ነገሮች አሉ ፡፡ አስቀይመሃል፣ አይገባህም ሳይባል
በፍትሃዊነት ለሁሉም እየተሰጠ ነው ፡፡ በየሰከንዱ ማመስገን
ይገባናል ፡፡ አላመሰገንክም ተብሎም አይነፈግም፡፡
ምክንያቱም ሁሉም በነፃ እየተጠቀማቸው ስለሆነ፡፡
በየ ሰከንዱ የምንመገበው ንፁህ አየር
በየ ሰከንዱ የምናስወግደውን የተቃጠለ አየር ማስወገጃ ቦታ ፡፡
የምንራመድበት መሬት ፡፡
የመንጠጣው እና የምንተጣጠብበት ውሃ ፡፡
ለቀን የፀሓይ ብርሃን ፡፡
ለሌሊት የከዋከብት እና የጨረቃ ብርሃን ፡፡
በየግዜው አድሱኝ የማይል አካል ፡፡
አንድሰው እንዚህን ካገኘ ያለስስት በነጻ የሠጠውን አምላክ
እያመሰገነ መኖር ይጠበቅበታል
እነዚህን የአምላክ በረከቶች ያጡ በየቤቱ አሉ ፡፡
አየር እያለ መተፈሻ ሳንባ ያጡ ፣
መሬት እያለ መራመጃ እግር ያጡ ፣
ውሃ እያለ ጤነኛ ኩላሊት ያጡ ፣
ውብ ስነፍጥረት እያለ ዓይን ያጡ ፣ወጎኖቻችን ዓሉ ፡፡
ነገር ግን በጤነኛ አካሉ የተሰጠውን በረከት ማጣጣም የተሳነው
የቁም በሽተኛ በየቤቱ ነው ፡፡ እነዚህን ሰዎች ይማርልን ፡፡
ተመስገን አምላኬ ብሎ የሚያመሰግን ፤የለም ብሎ ለማውራት ያስደፍራል ፡፡ የፈለከውን ገንዘብ ቢኖርህ ኦክስጅንን
በፍጹም መግዛት
አይቻልም ፡፡የስልጣኔ ጫፍ ላይ ቢደርሰም ፀሓይን መተካት አይቻልም ፡
ውሃን መፍጠር አይቻልም ፡፡እፅዋትን መፍጠር አይቻልም ፡፡
ጦርነትን መፍጠር ይቻላል ፡፡ የለምን መፍጠር ይቻላል ፡፡
ምክንያት መፍጠር ይቻላል ፡፡ ውሸትንም መፍጠር ይቻላል ፡፡
በነፃ የተሰጠንን እና የናቅናቸውን ግን መፍጠር አይቻልም ፡፡የተጋረደውን ዓይናችንን ገልጠን እንደ ኔትወርክና መብራት ሳያቆራርጥ የሰጠንን አምላክ ብቻ
አንርሳ። እግዚአብሔር ይመስገን🙏