ከዛፎች ሁሉ ጠማማው ዛፍ ተመርጦ የመጥረቢያ እጀታ ይሆናል። ስለት ተገጥሞለት ጓደኞቹን ዛፎች እየቆረጠ ይኖራል። እጀታው ሲያረጅ ስለቱ ወጥቶ እጀታው ወደ ምድጃ ይወረወራል። ይከስላል። አመድ ይሆናል።
ሰውም ልክ እንደ እጀታው መጨረሻ ላይ የእጁን ያገኛል።
....
ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና፤"
(ወደ ገላትያ ሰዎች 6:7)
ሰውም ልክ እንደ እጀታው መጨረሻ ላይ የእጁን ያገኛል።
....
ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና፤"
(ወደ ገላትያ ሰዎች 6:7)