ይህ ጉዳይ ሲሪየስ ስለ ሆነ ሳታነቡት እንዳታልፉ! ከአነበባቹት በኋላም ሼር አድርጉት
=============================
መልእክቱ ከ Lagos State Universty Teaching of Hospital የወጣ ነው! እናትህ፣ እህትህ፣ባለቤትህ ማወቅ ስላለባቸው ከአነበብከው በኋላ ግንዛቤ መስጠት ይኖርሃል ክቡር ወንድሜ፤፤
•
በሌጎስ ዩኒቨርስቲ የተደረገው አንድ ጥናት እንደሚያመላክት ከሆነ ለሴቶች ብቻ የሚያጠቃ የማህፀን ካንሰር ሻወር ስንጠቀም መጠንቀቅ ያለብን ጉዳይ እንዳለነው ግልፅ ያደረገው! እንደሚከተለው አቀርበዋለው።
•
በሳሙና ሆነ በፈሳሽ ሻምፖ ማህፀንን መታጠብ በደምብ ወደ ውስጥ መክተት የማህፀን ካንሰር እንደሚያመጣ ነው ጥናቱ የጠቆመው! እንደ ጥናቱ ዘገባ ከሆነ በሳሙና ሆነ ሻምፖ የተወሰኑ ኬሚካል በውስጡ በመያዙ ምክንያት ነው ጉዳት እንዳለው የታወቀው እና በንፁህ ውሃ ብቻ ማህፀንን መታጠብ እንዳለብን ነው በጥናቱ ላይ የሚመክሩን።
•
በተወሰኑ ሴቶች ጥናት ተደርጎ አብዛኛው በበሽታው እንደተጠቁ ነው ጥናቱ የገለፀው! በተጨማሪ ጥናቱ ስለ ሞዴስ አጠቃቀም ጉዳትና ጥቅሙ የግንዛቤ ስራ ሰርተዋል! ሞዴስ ስንጠቀም ሙሉ በሙሉ ከጥጥ የተሰራ መሆን አለበት ብለዋል ከዛ ውጭ ሲሆን ደግሞ በ 5-6 ሰአት ውስጥ መቀየር እንዳለበት ነው ጥናቱ ያመላከተው ምክንያቱ የማህፀን ካንሰር ሊያመጣ ይችላል ብለዋል።
•
ሌላው ደግሞ ጡት ማስያዣ ወይም ረጂ በየቀኑ ፅዳቱ መጠበቅ አለበት! በሙቀት ጊዜ ጥቁር ከለር ረጂ ማስወገድ እንዳለብንና ወደ መኝታ ክፍላችን ገብተን መተኛት ስልንፈልግ ረጂ ወይም ጡት ማስያዣ ማስወገድ ወይም አውልቀን መተኛት አለብን፤፤
•
ሁሉ ጊዜ ጡት ማስያዣ አለመጠቀም! በተለይ ቤታችን ውስጥ ስንውል፤ በተጨማሪ ደግሞ ብረት ለባሽ የሆኑ የጡት ማስያዣዎች ሙሉ በሙሉ ማስወገድ አለብን! ለእኛ ሴቶች ንቃትና ግንዛቤ መስጠትና ከፍ እንዲል ማድረግ የሁሉም ህብረተሰብ ሀላፊት ነው! እርዳታ ያስፈልገናል ይህንን ፅሁፍ ሼር በማድረግ ሴቶች ጋር እንዲደርስና አንብባ ተረድታ ጥንቃቄ እንድታደርግ ነው መልእክቱ።
ምንጪ፦Rapbeh LAGOS STATE UNIVERSITY TEACHING HOSPITAL(LUTH)
ሼር ማድረግ በጭራሽ እንዳይረሱ! መልካም ጤና!!
=============================
መልእክቱ ከ Lagos State Universty Teaching of Hospital የወጣ ነው! እናትህ፣ እህትህ፣ባለቤትህ ማወቅ ስላለባቸው ከአነበብከው በኋላ ግንዛቤ መስጠት ይኖርሃል ክቡር ወንድሜ፤፤
•
በሌጎስ ዩኒቨርስቲ የተደረገው አንድ ጥናት እንደሚያመላክት ከሆነ ለሴቶች ብቻ የሚያጠቃ የማህፀን ካንሰር ሻወር ስንጠቀም መጠንቀቅ ያለብን ጉዳይ እንዳለነው ግልፅ ያደረገው! እንደሚከተለው አቀርበዋለው።
•
በሳሙና ሆነ በፈሳሽ ሻምፖ ማህፀንን መታጠብ በደምብ ወደ ውስጥ መክተት የማህፀን ካንሰር እንደሚያመጣ ነው ጥናቱ የጠቆመው! እንደ ጥናቱ ዘገባ ከሆነ በሳሙና ሆነ ሻምፖ የተወሰኑ ኬሚካል በውስጡ በመያዙ ምክንያት ነው ጉዳት እንዳለው የታወቀው እና በንፁህ ውሃ ብቻ ማህፀንን መታጠብ እንዳለብን ነው በጥናቱ ላይ የሚመክሩን።
•
በተወሰኑ ሴቶች ጥናት ተደርጎ አብዛኛው በበሽታው እንደተጠቁ ነው ጥናቱ የገለፀው! በተጨማሪ ጥናቱ ስለ ሞዴስ አጠቃቀም ጉዳትና ጥቅሙ የግንዛቤ ስራ ሰርተዋል! ሞዴስ ስንጠቀም ሙሉ በሙሉ ከጥጥ የተሰራ መሆን አለበት ብለዋል ከዛ ውጭ ሲሆን ደግሞ በ 5-6 ሰአት ውስጥ መቀየር እንዳለበት ነው ጥናቱ ያመላከተው ምክንያቱ የማህፀን ካንሰር ሊያመጣ ይችላል ብለዋል።
•
ሌላው ደግሞ ጡት ማስያዣ ወይም ረጂ በየቀኑ ፅዳቱ መጠበቅ አለበት! በሙቀት ጊዜ ጥቁር ከለር ረጂ ማስወገድ እንዳለብንና ወደ መኝታ ክፍላችን ገብተን መተኛት ስልንፈልግ ረጂ ወይም ጡት ማስያዣ ማስወገድ ወይም አውልቀን መተኛት አለብን፤፤
•
ሁሉ ጊዜ ጡት ማስያዣ አለመጠቀም! በተለይ ቤታችን ውስጥ ስንውል፤ በተጨማሪ ደግሞ ብረት ለባሽ የሆኑ የጡት ማስያዣዎች ሙሉ በሙሉ ማስወገድ አለብን! ለእኛ ሴቶች ንቃትና ግንዛቤ መስጠትና ከፍ እንዲል ማድረግ የሁሉም ህብረተሰብ ሀላፊት ነው! እርዳታ ያስፈልገናል ይህንን ፅሁፍ ሼር በማድረግ ሴቶች ጋር እንዲደርስና አንብባ ተረድታ ጥንቃቄ እንድታደርግ ነው መልእክቱ።
ምንጪ፦Rapbeh LAGOS STATE UNIVERSITY TEACHING HOSPITAL(LUTH)
ሼር ማድረግ በጭራሽ እንዳይረሱ! መልካም ጤና!!