በዘንዘሊማ አባዳማ እንዲሁም ጎንባት አካባቢ ፋኖ ነን ብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የድሮ ልዩ ሃይል አባላት በዛሬው ዕለት ለአካባቢው የፀጥታ ሃይል እጅ በመስጠት የበደሉትን ማህበረሰብ ለመካስ ቃል በመግባት ወደወጡበት ማህበረሰብ ተመልሰዋል።
ሰላም ለሕዝባችን!
ትልማ ኢትዮጵያችን!
ሰላም ለሕዝባችን!
ትልማ ኢትዮጵያችን!