በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው የሪሚዲያል ትምህርት ለመከታተል ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል፡፡
ተማሪዎቹ እስከ ነገ ታህሳስ 8/2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው መግባት እንደሚቀጥሉ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
ተማሪዎቹ እስከ ነገ ታህሳስ 8/2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው መግባት እንደሚቀጥሉ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity